በየአመቱ የካቲት 12 ቀን ሲደርስ ከማስታውሳቸው የዚህች አገር ባለውለተኞች መካከል ተመስገን ገብሬ አንዱ ነው። ይህ ሰው ሀገሩ ኢትዮጵያ በፋሽስቶች እንዳትወረር ብዙ ትግል አካሂዷል። ከወረራው በኋላም በአርበኝነት ተሰማርቶ የፋሽስቶችን ግብአተ-መሬት ካፋጠኑ የኢትዮጵያ ታላላቅ ደራሲያን መካከል ከግንባር ቀደሞቹ አንዱ ነው። ተመስገን ገብሬ በ1901 ዓ.ም ጐጃም ደብረማርቆስ ከተማ ነው የተወለደ። ታህሳስ 15 ቀን 1941 ዓ.ም በ40 ዓመቱ አረፈ። በትምህርቱ እጅግ ጐበዝ የሚባል በመሆኑ ገና በ15 ዓመቱ የቅኔ መምህር ሆኖ ነበር። በቤተ-ክህነት ትምህርት በዚህ እድሜ የቅኔ መምህር የሆነ ሰው ከተመስገን ሌላ አልተገኘም ይባላል። ይህ ሰው በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የዘመናዊ ትምህርቱን በስዊድሽ ሚስዮን ተከታትሎ ጨርሷል። በ1920ዎቹ ውስጥ ጣሊያን ኢትዮጵያን ከመውረሯ በፊት … [Read more...] about የሰው ዘር ጭፍጨፋ በአዲስ አበባ
Opinions
የኔ ሃሳብ
የዘመነ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ቅርምት
በዛሬው ርዕስ ሥር የማነሳው ጉዳይ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ቅርምትን ይመለከታል። በርግጥ ይህን ርዕሰ ጉዳይ በቅርቡ ከተቋቋመው የ EDF (Ethiopian Dialogue Forum) ድርጅት ዓባላት ጋር በነበረን ቴሌ ኮንፈረስ ላይ ለውይይት አቅርቤው ነበር። ዛሬ ደግሞ በቀለም ቀንድ ጋዜጣ በኩል ከሃገር ቤት ወገኖቼ ጋር ለውይይት ይሆነን ዘንድ መረጥኩት። እንግዲህ በዓለም ላይ እጅግ ብዙዎቹ አገራት ወይ በባህል ወይም ደግሞ በሃይማኖት ብዙሃን ሆነው አንድ አገር መስርተው ይኖራሉ። አንዳንዶቹ ሃገራት እጅግ ብዙ ቋንቋና ባህል ያላቸው ቡድኖችን ይዘው በአንድ የፖለቲካ ጠገግ ውስጥ ይኖራሉ። ለምሳሌ ናይጀሪያ ወደ 250 ብሄሮችን ይዛ እነዚህ ብሄሮች በአንድ ፌደራል ሪፐብሊክ ናይጀሪያ የፖለቲካ ጠገግ ስር ተጠልለው ይኖራሉ። ኢንዶኔሽያን የመሰረቱ ቡድኖች ደግሞ ወደ 300 ቡድን ናቸው። … [Read more...] about የዘመነ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ቅርምት
ሌ/ኮ ፍሥሐ ደስታ “አብዮቱና ትዝታዬ” በተሰኘው መፅሐፋቸው ስለ መኢሶን በተረኩት ላይ በጥቂቱ
ሌ/ኮ ፍሥሐ ደስታ “አብዮቱና ትዝታዬ” ብለው በኅዳር ወር 2008 ዓ/ም አንድ መጸሐፍ አሳትመው ለንባብ አቅርበዋል፡፡ ለዚህ አስተዋፆዋቸው ምሥጋናዬ እጅግ ከፍ ያለ ነው ፡፡ ምንም እንኳን ስለመኢሶን እዚህና እዝያ የከታተቱት ውሀ የመይቁዋጥር ቢሆንም ቅሉ፣ ከመጸሐፉ ጠቃሚ መረጃዎችን አግኝቸበታለሁ፡፡ (ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about ሌ/ኮ ፍሥሐ ደስታ “አብዮቱና ትዝታዬ” በተሰኘው መፅሐፋቸው ስለ መኢሶን በተረኩት ላይ በጥቂቱ
የወቅቱን ሁኔታ የገመገመ የሸንጎ መግለጫ
እዚህ ላይ ይገኛል … [Read more...] about የወቅቱን ሁኔታ የገመገመ የሸንጎ መግለጫ
Responses to Some Criticisms Toward “The Danger of a Single Story…” Commentary
Feedbacks It has been a little more than a week since my commentary entitled “The Danger of a Single Story And What We Ethiopians Can Do About It” was posted on many Ethiopian Diaspora websites. Since then, a couple of friends encouraged me to take some follow up actions like arranging forums, panel discussions, and conducting interviews to continue the conversation. Even though I couldn’t promise to take the lead in implementing these tasks alone, I concurred with the idea and opened a Face … [Read more...] about Responses to Some Criticisms Toward “The Danger of a Single Story…” Commentary
Creating the Pattern for Democracy: A bottom up approach
If we make the Ethiopian Student movement as a starting point, the cry for democracy in Ethiopia is fifty years old and counting. Since then, in pursuit of democracy, the Ethiopian students and the organizations that the movement birthed have made tremendous sacrifices. In the process, Ethiopia lost her best and brightest. Countless were persecuted, tens of thousands jailed, still thousands others fled. Ethiopian also saw three governments during this period. Despite all the sacrifices and … [Read more...] about Creating the Pattern for Democracy: A bottom up approach
እንደገና መሬት ላራሹ!
በኢትዮጵያ ውስጥ የመሬት ባለቤትነት ጥያቄ ጉዳይ፣ የመሬት ላራሹ ጉዳይ ሙሉ መልስ ጠፍቶት እነሆ ግምሽ ምዕተ ዓመትን ፈጀብን። ዛሬም ግን ይህ ጥያቄ እንደገና ተቀጣጥሎ እልባት ካላገኘ አገራችን ከችግር ትወጣለች ማለት የማይሆን ነገር ነው። የመሬት ይዞታን ጉዳይ በተመለከተ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወገኖች የተለያየ ኣሳብ ያላቸው ይመስላል። አንዱ ወገን ችግሩ መሬት የመንግስት መሆኑ ሳይሆን የመንግስት የፖለቲካ ቁርጠኝነቱ ዝቅተኛ መሆኑ ነው ይላል። መንግስት ጠንካራና ለሃገር ኣሳቢ ቢሆን መሬት በመንግስት መያዙ ጥሩ ነው አይነት ይከራከራሉ። በሌላ በኩል በተለይም ከመንግስት ኣካባቢ ደግሞ የመሬት ባላቤትነት ጥያቄ እውን ከሆነና ገበሬው እስከ መሸጥና መለወጥ ሃላፊነት ከተሰጠው ምን አልባት መሬቱን እየሸጠ በሰፊው ይፈናቀላል የሚል ነገርም አለ። ይሁን እንጂ ታዲያ መንግስት መሬት እንዲሸጥ … [Read more...] about እንደገና መሬት ላራሹ!
The Danger Of a Single Story and What We Ethiopians Can Do About It
Based on Nigerian novelist Chimamanda Adichie’s Global TED Talk, which was filmed in 2009, I recently wrote a blog. The talk was very powerful- over 9 million people have watched it. In that blog, I complained concerning the unfair treatment of the media at world stage against our country. Notwithstanding of Ethiopia being one of the two countries in Africa that never been colonized, irrespective of our coffee- one of Starbucks’ signature brands, regardless of our long distance runners who hold … [Read more...] about The Danger Of a Single Story and What We Ethiopians Can Do About It
የላላው ጭቃ
አሁንም ቀኑን እንቆጥራለን። ሌሊቱንም እንዲሁ። አሁንም የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባርን ተግባር እንዘረዝራለን። አሁንም ሰዎች በገዛ ሀገራቸው እንዳውሬ እየታደኑ፣ እየተያዙ፣ ይታሰራሉ፣ ከሀገር ይሰደዳሉ፣ ይገደላሉ፣ እንላለን። አሁንም በየቤተክርስትያኑና በየመስጊዱ እግዚዖ እንላለን። አሁንም የሀገራችን ለም መሬት ከባለቤቱ ኢትዮጵያዊ እየተነጠቀ፤ ለሹማምንትና ለውጪ ሀገር ባለሀብቶች ተሠጠ እያልን እናላዝናለን። (ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)። … [Read more...] about የላላው ጭቃ
Explaining Ethiopian Soaring Real Estate and Property Prices
Introduction Admittedly, in all countries of the world, Ethiopia included, the reasons behind rising property prices could be many. In the Ethiopian case, these factors include, among others, demand for and supply of real (estate) assets, rising population and urbanization, the existence of a large number of tenants working for donor communities (NGOs) and multinational institutions, huge influx of money that the diaspora community sends back home (remittances) that largely is poured onto the … [Read more...] about Explaining Ethiopian Soaring Real Estate and Property Prices










