• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

Donate
ለባለድርሻዎች

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ (ጎልጉል) ከተመሠረተበት መስከረም 2005ዓም ጀምሮ እስካሁን ከማንኛውም ማስታወቂያ ነጻ የሆነ የድረገጽ ጋዜጣ አገልግሎት እየሠጠ ይገኛል፡፡ ወደፊትም በዚሁ ለመቀጠል ለራሱ ቃል ይገባል፡፡

ይህንን ውሳኔ እንድናደርግ ያነሳሳን ምክንያት ከማስታወቂያ የሚገኘው ድረገጹ ለሚያስፈልገው ወጪ መሸፈኛ እንደሚያስፈልገን ሳንገነዘብ ቀርተን ሳይሆን የአንባቢዎቻችንን በማስታወቂያ የመሰላቸት ስቃይ ግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ድረገጻችን ለንባብ የሚመጡ ሁሉ ያለአንዳች ረባሻና ሃሳባቸውን የሚሰርቅ ነገር በእርጋታና ጸጥታ የምናትማቸውን ጽሁፎች እንዲያነቡ በማሰብ ነው፡፡

ሆኖም ግን የጎልጉል ዜና ዘጋቢዎችም ሆኑ በአጠቃላይ የኤዲቶሪያል ቦርዱ አባላት ያለአንዳች ክፍያ ሥራቸውን በደስታና በታማኝነት የሚወጡ ብቻ ሳይሆን የድረገጹንም ወጪ ይጋራሉ፡፡ ይህንን ሁኔታ በቅርብ የሚከታተሉ የድረገጽ ጋዜጣችን ተሳታፊዎች ከወራት በፊት ሸክሙን ለመጋራት እንዲፈቀድላቸው ሲጠይቁን ቆይተዋል፡፡ “የድርሻችንን እንወጣ” በማለትም አሳስበውናል፤ ጠይቀውናል፡፡ ለጠየቁት ብቻ ሳይሆን ዕድሉን ለሌሎች ቅን አሳቢዎች ማመቻቸት መልካም እንደሆነ ያመነበት የኤዲቶሪያል ቦርድ የድርሻቸውን ለመወጣት ለሚፈልጉ ሁሉ እነሆ መንገዱ ይላል፡፡

እባክዎን እዚህ ላይ ይጫኑ!

Since its inception in September 2012, Goolgule: the Amharic Internet Newspaper (Goolgule) is serving its readers with an advertisement free service. It pledges to itself to continue the same way.

The decision of running an ad-free website is not made without considering the expenses that are needed to maintain and manage the website. However, we wanted to keep the hygiene of our website and provide a smooth and an undisturbed service to our readers who are so much weary of advertisements, pop-ups, etc.

Members of the editorial board and reporters of Goolgule are doing their job free of charge and without expecting any monetary benefits whatsoever. All perform their assigned duties with utmost willingness in the true spirit of volunteerism. They also share the load of other expenses that are directly or indirectly linked to Goolgule.

In the past, regular readers of Goolgule have been contacting us demanding ways to contribute their share to benefit Goolgule. Ever since we launched Goolgule, the request hasn’t dwindled but escalated.

To this effect, the editorial board has come to a point where all interested should be able to partake in this venture. We have set up a PayPal account to provide an easy and convenient way to donate.

Please click here to go to the PayPal page.

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule