• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የዞምቢዎች አገዛዝ ሊታደስ አይችልም!

November 1, 2016 01:14 am by Editor Leave a Comment

የወያኔ አገዛዝ የትግራይ ዞምቢዎች ጥርቅም ነው። ዞምቢ ማለት ህሊናው የበሰበሰ፤ስብዕናው የቆሸሽ፤ በአስተሳሰብ የነቀዘ፤ ጭንቅላቱ የተመረዘ፤ አእምሮው የደነዘዘ፤መንፈሱ የታመመ፤ በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ ነፍስ የሌለው፤ በሞተ ልብ የሚገለጥ የሚንቀሳቀስ አካል ነው።

ወያኔ «በጥልት እየታደስሁ ነው» የሚለን በጥልቀት መበስበሱን ሲነግረን ነው። ይህ በጥልቅ የበሰበሰው የትግራይ ሽፍቶች ስብስብ በነቀዘ አስተሳሰብ፣ በተመረዘ ጭንቅላት፣ በደነዘዘ አእምሮ፣ በሙት መንፈስና በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ የዞምቢዎች አገዛዝ ነው።

ወያኔዎች ሰው ለማጥቃት የተደራጁ የትግራይ ዞምቢዎች ናቸው። ዞምቢ አይታደስም። ዞምቢ እንኳን በምድራዊ ኃይልና በሰብዓዊ አስተሳሰብ ሊታደስ የፈጠራቸው እግዚያብሔር ራሱ እነዚህን ሰው ለማጥቃት የሰለጠሱ የትግራይ ዞምቢዎች ሲያይ እነሱን በመፍጠሩ የሚጸጸት ይመስለኛል።

እነዚህ ሰው ለማጥቃት የሰለጠኑ የትግራይ ዞምቢዎች የበሰብሰ አካላቸውን፣ የደነዘዘ ጭንቅላታቸውን፣ የታመመ መንፈሳቸውን እየጎተቱ ቢሰነብቱ ህያዋንን ወደ ሞት ቀይረው ሁሉን አበስብሰው ሞትን በማንገስ የሰው ስጋ እየበሉ፣ የሰው ደም እየጠጡ፣ የሰው አጥንት እየቆረጠሙ የጭቃኔ ጥማታቸው ለማስታገስ የሚያስችላቸው ተጨማሪ ጊዜ ያገኙ እንደሆነ እንጂ መሻሻል ወይንም ለውጥ ሊያመጡ አይችሉም።

በጥልቅ የበሰበሰው የዞምቢዎቹ የወያኔዎች አገዛዝ ተጨባጭ የለውጥ መስፋፋት ይቅርና በውስጥ ለይስሙላ እንኳ ሊታይ የሚችል የለውጥ መንፈስ የሚባል ነገር የለውም። ዛሬ የወላይታው ምስለኔ የበላውንና የጠገበውን ዞምቢ በራበውና ሁሉ ብርቁ በሆነ ሎሌ ወያኔ እንዲተካ ስላዘዘው ለውጥ መጣ ሊባል አይችልም።

ዞምቢ ሄደ ዞምቢ መጣ! በዛሬ የወያኔ ድራማ በጥልቅ የበሰበሱት አሮጌ የወያኔ ዞምቢዎች ዘወር ብለው ህያዋንን የበለጠ የሚያበሰብሱ፤ በቁም የሚገድሉ፤ ስጋ የሚያረክሱ፤ ነፍስ የሚያሳድፉ፤ ፈጣሪ፣ ህሊና እና እውነት የሚባሉ የሰው ልጅ የቆመባቸውን መሰረቶች የማያውቁ፤ የህግ መጣስ፣ የእምነት መጉደል የማያስጨንቃቸው አዳዲስ ዞምቢዎች ተተኩ። የድራማው ደራሲና ዋና አዘጋጅ የጭካንው አገዛዝ ባለቤት ፋሽስት ወያኔ ነው። በድራማው የተለወጥው ጉልቻው እንጂ ማገዶውና የሚጠበሰው ያው ነው።

ትግራይ ዞምቢዎችን የጭካኔ አገዛዝ ለማቆም የበሰበሱ ዞምቢዎች ወደ ዞምቢነት ለመለወጥ በፈቀዱ ሎሌዎች ቢለወጡ ካናቱ የበሰበሰው የዞምቢዎች ስርዓት ሊታደስ አይችልም። ተለወጡ የተባሉት የዛሬዎቹ ሎሌዎች የለውጥ ዘዋሪዎች ሳይሆኑ ወደ ዞምቢነት ለመለወጥ የፈቀዱ፣ የበሰበሰውን የትግራይ አገዛዝ በራሳቸውን ላይ እንዲፈርስ ወደው የገቡ ምርኮኞችና በሌላው መከራና ስቃይ ለመፈንደቅ የተዘጋጁ ሳዲስቶች ናቸው።

ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ ችግር የበሰበሰው ዞምቢ ወያኔ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ችግር ሳዲስቶችን ከያሉበት እየጠራ አንድ ቀን ባደረ ቁጥር ህያው በሙሉ ተወግዶ የኢትዮጵያም ችግር exponentially እያደገ ያድራል! የኢትዮጵያ ችግር የሚቃለለው የማይታደሰው፤ ሰው ለማጥቃት የሰለጠኑ የትግራይ ዞምቢዎች የገነቡት ፋሽታዊ አገዛዝ ሲወገድ ብቻ ነው።

Achamyeleh Tamiru


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Uncategorized Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule