• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ተፌ!”

October 29, 2014 09:24 pm by Editor 2 Comments

ታጋይ፣ ከንቲባ፣ መከላከያ ሚ/ር፣ ምክትል ጠ/ሚ/ር፣ አቅም ገንቢ፣ አቅም ተገንቢ … ከዚህ ሁሉ አልፈው አሁን አቅማቸው ተገንብቶ የስፔስ (ሕዋ) ሳይንስ “አቅም ግንባታ” ለመሆን የበቁት ጡረተኛው ተፈራ ዋልዋ “የኢትዮጵያን የሕዋ (ስፔስ) ሳይንስ ሶሳይቲን” ገንብተው በሪፖርተር በኩል ብቅ ብለዋል፡፡

“አቅም ገንቢ ሚ/ር” በነበሩበት ወቅት “ሂድና ከአባዱላ ተማር የአንተ አቅም ግንባታ እንኳን አቅም ሊገነባ ያለውንም ሊያስቀጥል አልቻለም” ተብለው በአቶ መለስ የተገመገሙት አቶ ተፈራ አቅማቸው ተገንብቶ ለስፔስ መድረሱን “ባለራዕዩ መሪ” ሳያዩና ሪፖርተር ላይ ሳያነቡ መሰዋታቸው አቶ ተፈራን እጀ ሰባራ አድርጓቸዋል፡፡

የአላሙዲን “ወዳጅ” ሪፖርተር የአቶ ተፈራን አንደበት ገድቦት ነው እንጂ ተፈራ “ሼኸ፣ ዶ/ር፣ አቅም አስገንቢ … አላሙዲንን” ባነሱበት አንደበታቸው በግል ጄታቸው ገስግሰን ሁለተኛውን ሙት ዓመት “ነፍስ ይማር” በማለት አክብረን “በባለራዕዩ መሪያችን ስም በዚያውም ዛፍ ተክለን እና ፓርክ አቋቁመን እንዲሁም አንድ ፕላኔት በስማቸው አሰይመን” ተመልሰናል እንዳሉ ይገመታል – የሕዋው “አቅም ገንቢ” ተፌ! (ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Politics Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. koster says

    October 30, 2014 12:01 am at 12:01 am

    why not if a 5th grader can be a general any DENKORO can be a space scientist in TPLF fascists Ethiopia. I thought this “Amhara” already died of AIDS it is a miracle that he is still alive and fly to hell with a rocket to join fascist Meles Zenawi, grandson of BANDA/Shumbash Asres Tesemma

    Reply
  2. በለው ! says

    October 30, 2014 03:03 am at 3:03 am

    ” አሰትሮ ሙስና ከመሬት አስከ ሕዋ አሳብዳ አበደች! ”
    “የኢትዮጵያን የሕዋ (ስፔስ) ሳይንስ ሶሳይቲን” ገንብተው በሪፖርተር በኩል ብቅ ብለዋል፡፡” ለኢትዮጵያ የምታስቡና የምትጨነቁ ከሆነ ሆዳችንን ለመሙላት ድንችና ቲማቲም በምናመርትበት ጉዳይ ላይ አትታገሉም ወይ? የያዛችሁት የእብድ ጨዋታ ነው ይሉን ነበር፡፡ እንዲያውም የእብዶች ማኅበር የሚል ስያሜ ሁሉ አውጥተውልን ነበር፡፡ የገዛ ባልደረቦቼ ታዲያስ ተፌ፣ ‹‹የእብዶች ማኅበር እንዴት ነው?›› ይሉኝ ነበር፡፡ “የሲዳማው ብአድን የፕሮፓጋንዳው ባለሟል …“አቅም ገንቢ ሚ/ር” በነበሩበት ወቅት “ሂድና ከአባዱላ ተማር የአንተ አቅም ግንባታ እንኳን አቅም ሊገነባ ያለውንም ሊያስቀጥል አልቻለም” ተብለው ደንባራው ሁሉ በባለራዕዩ መሪ ሲመራ እንደነበር አሁን ሰማይ ቤት ደርሰው እኩል ለመሆን ይፍጨረጨራሉ።

    “ከዛሬ አሥር ዓመት በፊት ማኅበሩን የመሠረትነው 47 ሰዎች ሆነን ነው፡፡ እነዚህም ሰዎች በአራት ምድብ ይከፈላሉ፡፡ አንደኛው ምድብ ፖለቲከኞች፣ ሁለተኛው ምድብ ዳኞች፣ ሦስተኛው ምድብ በርከት ያሉ የቢዝነስ ሰዎች ያሉበት ሲሆን አራተኛው ምድብ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ከዚህም ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ውጭ ያሉ መምህራንንና ተማሪዎች የተሳተፉበት ነው፡፡ ማኅበሩም ይንቀሳቀስ የነበረው በአባላት መዋጮ ብቻ ነበር፡፡ በዋነኛነት ሼሕ መሐመድ አላሙዲ ሥራውን አከናወኑ እንጂ ገንዘብ አጀንዳ አይደለም በማለታቸው ነው የሠራነው፡፡አንድ የፒኤችዲ ተማሪ በውጭ አገር ከፍለን እናስተምር ብንል እስከ 300 ሺሕ ዶላር ይጠይቃል ማኅበራችንን እንዳቋቋምን በመስኩ አሜሪካ ተምሮ የመጣ አንድ ሰው ብቻ ነበር፡፡ በሚገባ ተደራጅተን መንቀሳቀስ ከጀመርን በኋላ ግን 20 የሚጠጉ ወጣቶችን ውጭ አገር በፒኤችዲ ደረጃ ልናስተምር በቅተናል፡፡ ከእነዚህም መካከል ወደ አገር ቤት ተመልሰው በዚሁ ሥራ ላይ ያሉ አሉ፡፡ ገንዘብ ቸግሮን አያውቅም”፡፡

    “የአላሙዲንን “ወዳጅ” የአቶ ተፈራን “ሼኸ፣ ዶ/ር፣ አቅም አስገንቢ …በግል ጄታቸው ገስግሰን.. የታላቁን ፈላስፋ፣ ምሁር፣ ለገሠ መለሰ ዜናዊን ሁለተኛውን የሙት ዓመት “ነፍስ ይማር” በማለት አክብረን ስለ አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ የሥልጣን ቅብብል ልማታዊ ሥልጠና ተቀብልን በባለራዕዩ መሪያችን ስም ጠፈር ላይ በዚያውም ዛፍ ተክለን እና ፓርክ አቋቁመን እንዲሁም አንድ ፕላኔት በስማቸው አሰይመን” ተመልሰናል እንዳይሉ የመናገር መብታቸውን ሪፐርተር በጥያቄው ገድቧል። – የሕዋው “አቅም ገንቢ” ከተፌ! ከታላቁ በሀብት ሀገረ ገዢው ሼክ ዶ/ር አላሙዲን ሥም በሚደረግ የተቀነባበረ ዘረፋ… ከለም የእረሻ መሬት ቅርምት …ከወርቅ ቁፋሮ…ከከተማ የሕንፃ ግንባታ፣ የአስፈርሶ መውረስ፣ ባዶ መሬት አጥሮ ለ፲-፲፭ ዓመት ያለ ግንባታ የሀገር ገቢን በመግታት፣ የህዝብ መሬት መቆጣጣር ልዩ ሥልጣን ያላቸው አሁን አቅማቸው በአስተማማኝ ሁኔታ ተገንብቶ የስፔስ (ሕዋ) ሳይንስ “አቅም ግንባታ” ለመሆን የበቁት ጡረተኛው ተፈራ ዋልዋ የቡድንና የበድን ተካፋይ በማድረግ “የኢትዮጵያን የሕዋ (ስፔስ) ሳይንስ ሶሳይቲን” ገንብተው የሕዋ ክልላዊ መንግስት ልዩ የታጋይ ጡረተኞች ማረፊያ፣ ባንክና ልዩ አስተዳዳር፣ የህግ ምክር ቤትና መከላካያ መገንባት እንደሚያስችላቸው በዙሪያአቸው ያሰበሰቧቸው ግለሰቦች መዋቅር ግሩም ነው…ሀገሪቱ በበሬ ጫንቃ ታርሶ፣ ፺ሚሊየን ሕዝብ ከመሬት ጭሮ የሚበላበት መሆኑ ቀርቶ “ማንኛውም ክፍለ ኢኮኖሚ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ውጤትን ይጠቀማል”ይላሉ። ሐቁ ግን “በሙስና መር የኢህአዴግ ጥፋታዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት” ከፍተኛና ትላልቅ አካላት አነስተኛና ጥቃቅንን ከላይ ወደታች እየበተኑ እርስ በእርስ የሚያባሉበት የእጀ እረጃጅሞች ብቸኛው ሀገር ህወአት/ወያኔ/ከኢህአዴግ/ መንግስት የሥልጣን ቅብብል.. ከካዛንችስ መንግስት… ለጥቆ “የሕዋስ መንግስትም” እንዳለ መረዳት ይቻላል።የመዋቅሩ አመሠራረትና አደረጃጀት እዚህ በፎቶው ላይ እንደሚታው ሲሆን ብሔር ብሔረሰቦችን ማን በላው? አምስተኛው አካል ግን (ሕዝቦች) ናቸው። በአቅም አልባ ህዝብ ላይ አቅምን መገንባት? ይሁን አስቲ ይሁን በለው!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule