• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኦሮሞና አማራ – “ሁለት ዛፎች”!

August 27, 2016 01:48 am by Editor 3 Comments

ኦሮሞ እና አማራ “እሣት እና ጭድ ናቸው” ብላችሁ ክብሪት ለመጫር ለምትቋምጡ የወያኔ ሎሌዎች የሚከተለውን ብትገነዘቡ መልካም ነው፡፡

 1) ኦሮሞ እና አማራ መታየት ያለባቸው እንደ እሳት እና ጭድ ሳይሆን ጎን ለጎን በቅለው ለረጅም ጊዜ አብረው እንዳደጉ ትልልቅ ዛፎች ነው። እነዚህ ዛፎች ለረዥም ጊዜ ተጎራብተው ከመኖራቸውና ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ሥሮቻቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ። ነገር ግን ዛፎቹ ሥር የሰደዱና የተዋሃዱ እንደመሆናቸው መቼም ውሃ አያጡምና፣ እንደ ጭድ ደርቀው በክብሪት እሣት አይቀጣጠሉም።

 2) ምናልባት ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጠሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ። የምትለኩሱትን እሳት የንፋስ አቅጣጫው በማስቀየረ የወያኔን ስርዓት ወደሚያወድም ወላፈን መለወጥ እንደሚቻል ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን። Jawar Mohammed

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: Full Width Top, Middle Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tebaber Amehara says

    August 27, 2016 05:22 am at 5:22 am

    Well said Jawar! This is the answer to those who want to exploit our difference for their benefit.

    Reply
  2. Samma, from Nashville TN says

    August 30, 2016 06:47 pm at 6:47 pm

    A great maturity stride of Jawar M: from his slogan, “Abysinea go out of Oromia” to this magnificent metaphore about the deep and historical brotherhood of the Oromos and Amharas. I hope Jawar keeps on using his bright mind to work for the grand cause of making Ethiopia a country of equaliy, justice, freedom, mutual respect and prosperity in real peace.

    Reply
  3. በለው ! says

    September 1, 2016 10:20 am at 10:20 am

    * እራስን በራስ ማስተዳደር . እራስ ገዝ ክልላችን ባሕላችን ቋንቋችን እንዳይበከል እኛ ልዩ ነን የሚሉ ቱማታ የትም እንደማያደርስ በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንደሆነ ተረዳችሁ? ከአሜሪካ ፖለቲካ ሳይንስ የሕብረተሰብ ትሥሥር የሀገር ሠላምና ነፃነት ፈጣን ምላሽና ምጡቅ ትምህርት እዚያች ድሃ ሀገር እዚያ ቆራጥ ነፍጠኛ ሕዝብ ደም ውስጥ እንዳለ ገባችሁ? ጎንደሬውና ጎጃሜው “የኦሮሞው ወገናችን ደም ደማችን ነው!” ሲል በህወአት/ ኢህአዴግ ጦረኞች ሜዳ ላይ የፈሰሰውን ብቻ አደለም የትውልድ በቀል አንድነቱንም ለኦነግና ህወአት እንዲሁም ለሆድአደር ካድሬም የማንቂያ ደውል ነው።
    *** በዚሁ ሰሞን በአሜሪካ ሲያትል ግዛት አንድ የኦሮሞ አባት “ኦነግ ፵ ዓመት ያልሠራውን አዲሱ ትውልድ ጎንደርም ወልቃይትም ኬኛ አሉ” አዎን! ኦሮሞ ኢትዮጵያ ኬኛ! ማን ይከለክለዋል? ያልተመቸው ይንካው ! ፺፭ ሚሊየን ሕዝብ በ፹፫ ቋንቋ በ፱ ክልል ታጉሮ በ፻ ባንዲራ ለጥቂት ወሮ በሎች ማንነቱን ሸጦ የቅድመ አያቶቹን የደምና አጥንት ግብር ሰንደቅ ዘቀዘቀ ተረገመ መከነ ባከነ አሁን በንሥሃ ተነሳ!
    *** አማራና ኦሮሞ ( እነዚህ ዛፎች) ከግዙፍነታቸው የተነሳ በመሬት ውስጥ የተሳሰሩት ስሮችቸው ምግብ ሊሻሙ ይችላሉ። (ማንም ምንም አልተጠቀመም “ሁላችንም የአንድ ማሰሮ ንፍሮ ነን”።
    *** በአየር ላይ የሚነካኩት ቅርንጫፎቻቸው በንፋስ ጊዜ እርስበእርስ ሊላተሙ ይቻላሉ።(ቦልጥቀኞች በዉሸት ታሪክ፡ለጉራ፡ለሥልጣን፡ትውልድ ያተራምሳሉ!ይርመሰመሳሉ)
    *** ከሁለቱም ዛፎች ደርቀው የረገፉ ቅጥሎችን እና ጭራሮዎችን ተጠቅማችሁ እሳት መለኮስ ካሰባችሁም ጉዳቱ ለናንተው እንደሚያመዝን እውቁ።!” ይህ ለሜንጫ አብዮት ቀስቃሽ የኢሳት ላይ ፖለቲካ ትምህርት ለቀሰሙም ትልቅ መነቃቃት ነው። አሁን በተፈጠረውም መግባባት ‘ አንድነት ‘ የሚለውን አንድ ሕዝብ አደለንም በማለት የጠባብነት የጫካ ማኒፌስቶ የሙት መንፈስ (ራዕይ ) ለማስቀጠል አማራ ለኦሮሞ ‘አጋርነት’ እያላችሁ መጃጃልነትን እንደብልጠት አትቁጠሩት ኦቦ መሐመድ ያጥላላኸው የእናትህ የመንዚቷ ሠፈር ልጆች ያሉትን ሰማህ? ወልቃይትን ለመታደግ ጎንደር መሄድ አይጠበቅብንም እኛ የምንሔድበትን እናውቃለን አሉ። በብሔራዊ ቋንቋ ሲተረጎም ሸዋ ሲነሳ በአሌልቱና ሠንዳፋ የጀግና አሰላለፍ የክብር አቀባበል እንሚደረግለት ባለሙሉ ልብ ስለሆነ ነው። አዳሜ ዙሪያውን ያንዛረጥሽበትን የሀገርህን ቁልፍ ጥለህ ያለቀስከውን ያህል ከፍተው ልባም አማራ የት እንዳለ ትማራለህ። እስከዚያው በክልል ተጃጃል ብርታት ለተገፋው አማራ!!!! የጋራ ቤታችን ኢትዮጵያ ትንሳዬ በቅርብ እውን እንዲሆን የእያንዳንዱና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።አራት ነጥብ።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule