• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ለህወሃት/ኢህአዴግና መሰል የአፍሪካ አምባገነኖች የባራክ ኦባማ መልዕክት

July 29, 2015 09:45 am by Editor 1 Comment

በቅድሚያ ለህወሃት/ኢህአዴግ “የአንድን አገር (ኅልውና በማስጠበቅ) አንድ አድርጎ ማቆየት የሚችለው መሪው (ወይም በኢህአዴግኛ ፓርቲው ወይም ግምባሩ) እርሱ ብቻ እንደሆነ የሚናገር ከሆነ ያ መሪ (ፓርቲ ወይም ግምባር) አገሩን ከመገንባት ከሽፏል ማለት ነው … ማንም ሰው (ፓርቲ/ግምባር) ዕድሜልኩን መሪ/ፕሬዚዳንት መሆን የለበትም፤ አዲስ ሃሳብና ትኩስ ኃይል ወደ ሥልጣን ሲመጣ ያቺ አገር ከቀድሞው እየተሻለች ትሄዳለች፡፡”

ቀጠሉ – “ሰዎች ለረጅም ጊዜ በሥልጣን ለምን መቆየት እንደሚፈልጉ እኔ አይገባኝም፤ በተለይ ብዙ ገንዘብ እያላቸው …” ልማታዊ አምባገነኖቹን የሚመለከት ነበር፡፡

ለሕገመንግሥት ቀያሪዎችና ሕግ አሻሻዮች “አንድ መሪ በሥልጣን ለመቆየት በጨዋታው መሃል ሕግ ለመቀየር ሲሞክር (በዚያች አገር) ያለመረጋጋትና የነውጥ አደጋ ያስከትላል፡፡”

ራሳቸውን ከአፍሪካ “ዘላለማዊና ልማታዊ” መሪዎች ጋር በማነጻጸር “እኔ በጥሩ ዕድሜ ላይ ነው ያለሁት (ወጣት ነኝ) ሆኖም ለአገሬ ትኩስ ኃይልና አዲስ ሃሳብ የሚያመጣ የተሻለ ነው፤ ይህ ዓይነቱ በአንዳንድ ሁኔታዎች ለእናንተም መልካም ነው”

የማይገባቸው ነገር – “እውነቱን ልንገራችሁ – (ይህ በሥልጣን የመቆየት ሁኔታ) በጭራሽ አይገባኝም፤ አሁን በሁለተኛው ዙር የሥልጣን ዘመኔ ላይ እገኛለሁ፤ በሕገመንግሥታችን መሠረት እንደገና ለምርጫ መወዳደር አልችልም፤ አሜሪካንን ወደፊት ለማራመድ ገና ብዙ የምሰራው አለ፤ ነገር ግን ሕግ – ሕግ ነው! ማንም ከሕግ በላይ መሆን የለበትም፤ ፕሬዚዳንቶችም እንኳን ቢሆኑ”

የሚገባቸው ከሆነ በሚል ለሩብ፤ ለግማሽ፣ ቢቻል ከዚያም በላይ ወይም ገና ከማኅጸን ጀምሮ መግዛት ለሚፈልጉ የአፍሪካ አምባገነኖች ኦባማ ይህንን አሉ፤ “በግልጽ ለመናገር ከፕሬዚዳንትነት በኋላ ያለውን ሕይወት በተስፋ እየጠበኩት ነው፤ ይህ ማለት ከቤተሰቤ ጋር በርከት ያለ ሰዓት የማሳልፍበት፣ በአዲስ መልኩ የማገለግልበት እና አፍሪካን በተደጋጋሚ የምጎበኝበት ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ” (ተዛማጅ ትርጉም በጎልጉል)

ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ፤ አስተዋይም ልቦና ያለው ያድምጥ!

african dictators

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Politics Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. andnetberhane says

    July 29, 2015 09:02 pm at 9:02 pm

    ኦባማ ለአፍሪካ መሪዎች በፊዝና ብበዋዛ የተሞላ በህዝቦቻቸው ላይ መሰረታዊ ጥያቄ በማፊዝ አጋጣሚ በተከሰተው ሽብር ብተባለ ይምእራባውያን የጥቅም ግጭት ጠንከር ብለው ያስተዳደር ሰብዓዊ ጥሰት በብእር ለሚጽፊ በፕለቲካ መድረክ በግልጽ ተቃውሞ የህዝቡን ሶቆቃ ብሶት ላሰሙ ያለተግባራቸው የራሳቸውን አሸባሪ ስርዓት ለመሸፈን ከዛብጥያ በመጣል ሲመጻደቁ የነበሩት ያሉት በአሜሪካ ፕረዘደንት ተግሳጽ ምክር ሲቸራቸው በህዝብ የቀለዱት ሲቀለድባቸው የመስማት ሆነ የማስተዋል አቅማቸው የዳዠቀ መሆኑን ህዝቦችም ማንነታቸውን በምስወቅ የነጻነት የምብት ትግላቸው የሚያበረታታ ሲሆን በሌላ በኩል ዲክቲተሮችን የሌላቸውን የቸሩት ኦባማ የራሳቸውን የሃገራቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ጉብኝታቸውም እቅዱ የቻይናን ዘርግታ ያለችው በአፍሪካ ብልጽግና ቅርምት ለመጋራት የተለመ በመሆኑ ኦባማ በጥቂት ወጭ የድሃ ኢትዮጵያውያን ህይወት አልሸባብን ለመዋጋት በጥቅም ተጋዥነት ላገልግሎት ተመራጩ ወያኔ በመሆኑ ለጥቅማቸው ሲሉ ምላሳቸውን ነክስዋል ይህም ፕለቲክ ውሸት መሆኑን ለሁሉም በርቶለታል

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule