• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች ይቁሙ

January 14, 2016 08:20 am by Editor 4 Comments

ተቃዋሚው ሕብረት የኢትዮጵያ ፌድራላዊ አንድነት መድረክ፤ በአገሪቱ እየታየ ያለውን ቀውስና ሌሎች ነባር ችግሮች አስመልክቶ አሳስበውኛል፤ ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ በትላንትናው ዕለት ለጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ግልጽ ደብዳቤ ጽፏል።

“የሕዝቦቻችንን ጥቅሞች ማዕከል ያላደረጉና ሕዝብን ያላሳተፉ በልማት ስም የሚካሄዱ እርምጃዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙና የሃገሪቱ ሕገ መንግስታዊ ድንጋጌዎች እንዲጠበቁ እንጠይቃለን።” መድረክ።

መድረክ መፍትሔ ያላቸውን ባለ አምስት ነጥብ ደብዳቤ መነሻነት የድርጅቱ ሊቀ መንበር ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: News, Politics Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. gud says

    January 16, 2016 10:56 am at 10:56 am

    A dead party . Trying to show that it is alive .

    Reply
  2. Abate says

    January 17, 2016 01:51 am at 1:51 am

    Well it was a nice day dream, I hope they have woken up from their beautiful dream and have started smelling the fresh coffee.weyane dreams no end, no beginning and end.Every day fresh dreams. This is the new mamp of Republic Tigray,of course in their dreams!!!

    Reply
  3. much says

    January 17, 2016 12:42 pm at 12:42 pm

    ሰላማዊ ተቃዋሚ የሚባል ነገር የለም ፕሮፌሴር በየነ የሚባል ሉዘር 24 ዓመት ከወያኔ ጋር ያጨበጭባል ያመጣው ለውጥ የለም ፕሮፌሰር መራራ እንኮዋን ቢያንስ የሚሰማቸውን ሃቁን ግልጽ ያደርጋሉ። ለማናኛውም ግን ተቃዋሚ ነን እያላችሁ ሕዝቡን ከትግል ባታዘናጉት መልካም ነው። ሕዝቡ በቃኝ ብሎ መሰዋትነት እየከፈለ ነው። እናንተ ከፊት ሁናቸው ማቀናበር እና መምራት ሲኖርባችሁ በየጊዜው ስብሰባ እያላችሁ ሕዝቡን አጉል ተስፋ አትመግቡት። በፍጹም ወያኔ በሰላማዊ ትግል ሊቀየር አይችልም፡፡ ስልጣን ከፈለጋችሁ እኛ በመጣነበት መንግድ መምጣት ይግድ ይላል ብለው በራት ነጥብ ዘግተውታል።

    Reply
  4. በለው ! says

    January 18, 2016 08:20 am at 8:20 am

    “ሱስት አማራ ጠል አሮጌ አሞራዎች!”
    … * ምርጫው ተአማኒ ሰለማዊ አሳታፊ ሲሉ “እኔ ካልተመረጥኩ ምርጫው ተጭበርብሯል ብቻ ሳይሆን ተዘርፏል ብለው መቶ ከመቶ ወንበሩ ሲወሰድ ሁሉም ፍራሽ አንጥፎ ተቀመጠ አንጂ ማንም ምንም አላለም። አሁን ምርጫ ካለፈ ቅስቀሳ ጀመሩ!? …ብጥብጥ፣ ግርግር የድሀ ልጅ ለታጠቀ ጦር ገብረው መግለጫ/ማላገጫ እየጻፉና ይባሱን የማይባለውን ሁሉ ከውጭም ከውስጥም እየዘላበዱ ጭረሽ በራሳቸው ላይ የአመፅ መሪ፣ የንብርት መትፋትና፣የዘር ማጥፋትን ስለመስበካቸው፣ የልማት ፀርናታቸውን በግልፅ በራሳቸው ላይ ማስረጃ ሰብስበዋል። ቀድሞም ለህወአት ሥልጣን መያዝ በጥቅማጥቅም ተደልለው ሌላውን ብሔር እየተሳደቡ፣ እየዘረፉ፣ እያሰደዱ እገደሉ፣ በኢህአዴግ ጥላ ሥር መኢአድንና አንድነት ለፍትሕና ዲሞክራሲን ግልገል የነፍጠኛ ልጆች ስብስብ ትግላችን ወደላይ ብቻ ሳይሆን የጎንዮሽም ነው እያሉ የውስጥ ስብሰባና ውይይት እየቀዱ ለኦህዴድ አባላት እያቀበሉ ሲጠቀሙ ሳይጠየቁ፣ ሳይከሰሱ፣ ሳይታሰሩ፣ በሥልጣን አስጠባቂ፣ የቁራ ጩኸት፣ የአዞ እንባ እያነቡ በሰላም ኖረዋል። ኢህአዴግ በተቃውሞ ላይ ሰይጣንና ጋኔል የላኩብን ኦፌኮ/መድረክ ነው ሲል መራራ ጉዲና ‘ቡዳ ፓለቲካ’ ሲሉ ሐሳቡን ይደግፋሉ፡ ሌላው አድርባይም ‘የሸዋ ፖለቲካ’ ይላል። **ይህ ሁሉ ተቃዋሚ/ተቋቋሚ ወይንም ጭፍን(እውር) ደጋፊ ይሁን ጭፍን (እውር)ተቃዋሚ በሀገር ሉዓላዊነት በኢትዮጵያ ዜግነት ላይ የተጠነባባረ አመለካከት ሲኖረው ‘ተከልሎና ተከልክሎ መኖሩን ወዶና ፈቅዶ ፳፭ ዓመት ኢህአዴግ ፈጠረኝ ነፃ አወጣኝ እያለ እየጨፈረ ኖሯል፣ እየኖረ ነው። ወደፊትም የኢህአዴግን ቅላፄ በክልላዊ የጎጥ ቋንቋ ከመድገምና ከመተርጎም በቀር በግርግር ግንባር ቀደም ተዋናይ ከመሆን በቀር ለዚህ ትውልድ ለመጪውም ግዜ ምንም አይፈይዱም። ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ ሲቃረብ ፺ ፓርቲ.. የምርጫ እለት ፴፭ ፓርቲ…ምርጫ ሲያልፍ ፬ ፓርቲ ብቻ የሚጯጯሁበት የሀገር ማደህያና በትውልድ ፌዝ መቅረት አለበት።አስከአሁን የታየው ውዥንብር በተለያየ ቋንቋ ይገለፅ እንጂ ህወአት ራዕይ አስቀጣዮች በዝተዋል..የሚጎርፉት ሻዕቢያና ህወአት በቀደዱት የዘረኝነት የጠባብነትና የትህምክት ቦይ ነው…ለአማራ በጋራ በተቆፈረው ጉድጓድ ግን ኦነግና ህወአት ቀስ በቀስ ይሞካከራሉ” አማራ እስካሁን ከደረሰበት መከራና ስቃይ ብዙም የከፋ አይገጥመውም ለምዶታል አሳዛኙ ህወአት ሳይሆን አብዛኛው የትግሬ የወደፊቱ ዕጣ ፈንታ ነው!? ሠላም

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule