• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ጠ/ሚ/ር አብይ “የወልቃይት ኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል”

April 20, 2018 11:13 am by Editor 5 Comments

  • “እኛ ትግሬ አንጠላም፣ እነሱ ግን አሁም ያሳድዱናል። ለምን ያሳድዱናል?” የወልቃይት አማራ ማንነት ኮሚቴ

በመቀሌ ንግግር ከፍተኛ አቧራ ያስነሳውን የወልቃይትን ጉዳይ ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ከኮሚቴው አባላት ጋር በመነጋገር መቁዋጫ አድርጎለታል።

በቅድሚያ ጎንደር ላይ ባደረገው ንግር ይህንን ብሎ ነበር፤

“የወልቃይትን ጉዳይ በተመለከተ በህግ አግባብ ሊፈታ እንደሚችል ህዝቡ ማመን አለበት። ህገ መንግስቱ ይህን ጉዳይ ሊፈታ ይችላል። በቀጣይም ከወልቃይት ኮሚቴዎች ጋር ውይይት አደርጋለሁ ብለዋል፤ጠቅላይ ሚኒስትሩ። በመወያየት ያሉ ጥያቄዎች መመለስ እንችላለን። ዋናው ነገር በዚህ ሂደት ውስጥ ሀይል የተቀላቀለበት እና ወደ ቁርሾ በሚያስገባ መንገድ መሆን እንደሌለበት ህዝቡ ሊያውቅ ይገባል”።

(ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጎንደር ሲገቡ ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ)

ከማህበራዊ ድረገጽ በተገኘ መረጃ ደገሞ ከወልቃይት ኮሚቴ አባላት ጋር ሲነጋገር ይህንን ማለቱ ተዘግቧል፤ “የጎንደር ሕዝብ አኩርፎብሃል አትሂድ ተብዬ ነበር። ቢበዛ ቆንጥጦ ቢያስተምረኝ ነው ብየ መጥቻለሁ”።

ጌታችው ሽፈራው ደግሞ ከተሰብሳቢዎቹ የተገኘ መረጃ ያለውን በዚህ መልኩ አቀናብሮታል፤

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል

ዶ/ር አብይ አቶ አታላይ ዛፌን፣ጌታቸው አደመን፣ ተሻገር ወ/ሚካኤልና ወረታው አዛናውን ጠርቶ አናግሯል። የኮሚቴ አባላቱን ከወንበር ተነስቶ ይቅርታ ጠይቋል።

በውይይቱ ወቅት አቶ አታላይ ዛፌ “ወንድ ልጅ ራሱን ይዞ ያለቀሰበት ጊዜ ቢኖር እርስዎ መቀሌ ላይ በወልቃይት ጉዳይ ከተናገሩ በኋላ ነው። ወልቃይት ብዙ ስቃይ ይፈፀማል። በአማርኛችን እንኳ መዝፈን አንችልም። አስከሬን በወጉ መቅበር አንችልም። አሁንም በወልቃይት ጉዳይ እስር ቤት የሚገኙ አሉ። በወልቃይት ጉዳይ 9 ወጣቶች በቅርቡ ተከሰዋል። እኛ ትግሬ አንጠላም፣ እነሱ ግን አሁም ያሳድዱናል። ለምን ያሳድዱናል? የወልቃይትን ጥያቄ ያነሳው ዲያስፖራ አይደለም። ዳያስፖራም ቢሆን ከባህር አሳ፣ ከኮንቴነር ሞት ተርፎ የተሰደደ ወገናችን ነው፣ ሲሞት አስከሬኑ ታሽጎ የሚላክልን ወገናችን ነው። ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱልም እንፈልጋለን። ነገር ግን እኛ በዳያስፖራ አንመራም” ሲል ለዶ/ር አብይ ቅሬታውን አቅርቧል።

ዶ/ር አብይም ወደፊት ከኮሚቴዎቹ ጋር እንደሚወያይ፣ መቀሌ የመለሰው ጥያቄ ከማንነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ሳይሆን አንድ ሰው “ዳያስፖራ እያፋጀን ነው” ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ እንደሆነ ገልፆላቸዋል። “የወልቃይት ጉዳይ በእኔ በአንድ ሰው፣ በስብብሰባ አዳራሽ የሚፈታ አይደለም” እንዳለም ታውቋል።

(መረጃዎቹ ከተስሳቢዎቹ የተገኙ ናቸው)

ህወሓት/ኢህአዴግ “ፓርላማ” ባለው ስብስብ በሶማሊያ የሞቱት ወገኖቻችን ስንት እንደሆኑ እንዲነገር ለሞተው መለስ ዜናዊ ጥያቄ ሲቀርብለት ፓርላማው የመጠየቅ መብት እንደሌለውና ማንም እንደማያገባው በእብሪት መናገሩ የሚረሳ አይደለም። ከዚህም ሌላ በምርጫ 1997 ለሞቱት ሰዎች ይቅርታ ትጠይቃለህ ወይ በማለት የቢቢሲ ሃርድ ቶክ ጋዜጠኛ ስቲፈን ሳኩር ሲጠይቀው እብሪተኛው መለስ ሰው ስለሞተ አዝናለሁ፤ ተጣርቶ እስኪታወቅ ግን ይቅርታ አልጠይቅም ማለቱ የሚዘነጋ አይደለም።

ጎልጉል፥ የድረገጽ ጋዜጣ

(መግቢያ ፎቶ፤ ሪፖርተር)

 

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: News, Politics Tagged With: abiy, Full Width Top, gondar, Middle Column, wolkayit

Reader Interactions

Comments

  1. Mulugeta Andargie says

    April 21, 2018 03:39 am at 3:39 am

    ወልቃይት ምን ጊዜም ቢሆን የትግራይ ክልል ህዝብ ነው!! ብዙ ማስረጃ ኣለኝ!!

    Reply
    • aradaw says

      April 24, 2018 01:39 am at 1:39 am

      Let us hear and see.

      Reply
  2. Joe Mama says

    April 21, 2018 08:26 am at 8:26 am

    Dr. Abeye You got the power with the help of the Ethiopian people take charge!!!!

    Reply
  3. Joe Mama says

    April 21, 2018 08:44 am at 8:44 am

    Dr abeye You are between a rock and a hard place. We understand your position try to do your best
    or explain to the Ethiopian people if mafia hooligans in your way and resign with honor
    don’t be like you know who

    Reply
  4. Ezira says

    April 21, 2018 10:58 pm at 10:58 pm

    ጎበዝ!አንርሳ
    ጉጭማው የትግሬ ወያኔ አለቃ መለስ ዜናዊ እኮ ስልጣኑን ከጨበጠ ጀምሮ እስኪደፋ ድረስ አንድም ጊዜ ፊቱ ተፈትቶ አይታችሁት ታውቃላችሁ ? በጭራሽ። ምክኒያቱም የትግሬው ወያኔ ነፃ አውጭ ግንባር እንደ ግንባር ፡ ጉጭማው ለገሰ ዜናዊ ደግሞ እንደ ግል የነጮቹ ባሪያ ሆኖ ሊያገለግል የተሸጠ መሸጦ ስለነበር ነርቭስ ነበር – አግሬሲብም ነበር። ምክንያቱም ሲጀመር የተገዛ ባሪያ ስለነበር ለገዙት አለቆቹ ግሩም ባሪያ መሆኑን ለማሳየት ሲተጋ ……የኢትዮፕያ ህዝብ ደግሞ የቆመበትን ምንጣፍ ከታች እየሳበ ይገዘግዘው ነበር። በዚህ ምክንያት የበታችነቱን ለመደበቅ ዳቦ በቀደደው አፉ “ወራዳ እደገመዋለሁ ወራዳ”፡ እያለ ውስጣዊ ጭንቀቱን በስድብ ያንፀባርቅ ነበር። የሚሳደብበት አፉም ስለሚደረቅ በየደቂቃው ዉሃ ይጠጣ ነበር። በመጨረሻም ተቀጣሪ ባሪያ ማንነቱና የተቀመጠበት የምንሊክ ወንበር ተቃርኖ ነቀርሳ ሆኖ ወደ መቃብር ከተተው። Thanks God

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule