SMNE’s Call to Ethiopian Political Leaders in Ethiopia: A Viable Alternative to a New, Better and More Inclusive Ethiopia Will Not be Delivered by Foreigners like Humanitarian Aid! Are Ethiopians Ready to Discard Ethnic Politics and Embrace Inclusion in Preparation for the 2015 National Election? Dear political leaders in Ethiopia, Warmest greetings to you from the (SMNE) http://www.solidaritymovement.org. We are writing to you because we believe you are among those who have shown … [Read more...] about Open Letter to Political Leaders in Ethiopia
Opinions
የኔ ሃሳብ
መቀየር የሚያስፈልገው ራስን ወይስ ሃይማኖትን?
እኅቴ ወ/ሮ ሚሊ ተስፋዬ እንደምን አለሽ በዚህ ዘመን የሚሠሩት የሀገራችን ፊልሞችና ድራማዎች (ምትርኢቶችና ትውንተ-ድርሰቶች) ከሞላ ጎደል ከሀገርና ከሕዝብ ጥቅም አንጻር ደርዝ፣ ጭብጥ፣ ትልም ያላቸው አይደሉምና፤ ፖለቲካዊ (እምነተ-አሥተዳደራዊ) እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ከሀገር ጥቅም አንጻር በጥልቀትና በብስለት የሚዳሰስባቸው አይደሉምና ተከታታይ አይደለሁም፡፡ በመሆኑም በዚህ ኢንደስትሪ (ምግንባብ) ባለሽና በነበረሽ ሚና አላውቅሽም ነበር፡፡ በእንጨዋወት የኢ.ቢ.ኤስ የቴሌቪዥን (የምርዓዬ ኩነት) ትዕይንተ-ወግ (ቶክ ሾው) ዝግጅት ላይ እንግዳ ሆነሽ ቀርበሽ ያደረግሽውን ወግ ስመለከት ሃይማኖትሽን ስለ መቀየርሽ ስታወሪ “ክርስቲያን ሆንኩኝ፤ ክርስቲያን ከሆንኩ በኋላ…” እያልሽ የገለጽሽው አገላለጽ በጣም ስለገረመኝና የሠራሽው ስሕተት ከብዶ ቢታየኝ ነው ይህችን መልእክት ልጽፍ … [Read more...] about መቀየር የሚያስፈልገው ራስን ወይስ ሃይማኖትን?
Misplaced opposition to the Grand Ethiopian Renaissance Dam
I The 1929 Nile water allocation agreement that was signed by Egypt and the United Kingdom (which excluded Ethiopia and nearly all other upper basin countries) allocated 48 billion (65%) cubic meters of water per year to Egypt and 4 billion to the Sudan. The 1959 agreement between Egypt and the Sudan raised the share to 55.5 (75%) billion and 18.5 billion cubic meters to Egypt and the Sudan, respectively. This agreement also excluded all the other upper Nile riparian nations. Egypt wants to … [Read more...] about Misplaced opposition to the Grand Ethiopian Renaissance Dam
የዞን ዘጠኝ ጦማርያን እና ጋዜጠኞች እነማን ናቸው?
ፍርሃት የማያሰራው ነገር የለም።ኢህአዲግ በከፍተኛ የፍርሃት ማጥ ውስጥ ነው።ሁሉንም ይፈራል።አይዞህ አትፍራ ቢሉትም የሚችል አይመስልም።በሕዝብ ላይ የሰራቸው ሕዝብ የሚያውቃቸው እና የማያውቃቸው ብዙ ድብቅ ስራዎች ስላሉት የመፍራት ደረጃው ከዕለት ወደ ዕለት እየባሰበት እንጂ እየተሻለው አልሄደም። የሚደግፉትም ልያፅናኑት አልቻሉም።ከሚገባው በላይ ፍርሃት ሲያንቀጠቅጠው ሲመለከቱ እነርሱም ይብሱን ፈሩ።ብዙ የስርዓቱ ደጋፊዎች እና በሀብት የደለደሉቱ ሀገር ጥለው እየወጡ መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ።ይህ ደግሞ ሌላው የፍርሃት ገፅታ ነው። የዞን ዘጠኝ ጦማርያን እና ሌሎች ሰሞኑን የተያዙት ጋዜጠኞች ምንም የተደበቀ አጀንዳ የሌላቸው ግን ህገ መንግስቱ ላይ የሰፈረው ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ይከበር ያሉ በእዚህም መስረት የሕገ መንግስቱን አንቀፅ እየጠቀሱ የሃሳብ የመግለፅ መብታቸውን … [Read more...] about የዞን ዘጠኝ ጦማርያን እና ጋዜጠኞች እነማን ናቸው?
What did they do to deserve mass killings? All they did was protest peacefully
CREW strongly condemns the killing of students and their supporters from within the community in the various parts of Oromia region in Ethiopia. Sixteen students were killed at Ambo University alone and more than ten students at other universities in the region. They were killed by government security forces for protesting against a new Integrated Development Master Plan of the city of Addis Ababa which the students believe is a plan to annex several towns in the area and displace Oromo … [Read more...] about What did they do to deserve mass killings? All they did was protest peacefully
“I can’t eat GDP!”– Why Numbers don’t Matter!
On 25th February 2014 a one-day seminar was conducted by Heinrich Böll Stiftung, a foundation which is founded after the name of one of the legendary figures of peace movements during the 1970s and 80s, famous for his many critical works as a writer. The foundation intimately linked to the Green party, actively participating in ecological, democratic and peaceful movements is contributor to civil society organizations in Germany and civil society organizations worldwide. In this spirit, it … [Read more...] about “I can’t eat GDP!”– Why Numbers don’t Matter!
የወያኔ የሚፈራው ምርጫ ወይስ ሕዝባዊ እምቢተኝነት (አመጽ)
በዚች አለም በሕዝቦቻቸው ላይ የሚፈነጩ አምባገነኖችን ለማስወገድ የሚደረጉ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች ሁሉ የወያኔ ዘረኛችን ለምን ሲያስደነብራቸውና በፍርሃት ሲያሸማቅቃቸው እንደሚኖር የሁሉም ሰው ጥያቄ ነው፡፡ የህውሃት ዘረኛ ቡድን በሕዝብና በሃገር ላይ የሚያደርሰው መጠነ ሰፊ ጥቃት ወይም ውድመት በተለያየ መንገድ ሕዝቡ ቅሬታውን ቢያሰማም እራሱ ለፈጠረው ዘርፈ ብዙ ችግር መፍትሄ ከመሻት ይልቅ የሕዝቡን ብሶት ለማዳፈን ሀላፊነት የጎደለው ተግባራትን እየፈፀመ ሃገርን የመበተን ስራውን ቀጥሎበታል፡፡ (ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about የወያኔ የሚፈራው ምርጫ ወይስ ሕዝባዊ እምቢተኝነት (አመጽ)
ባርያ ነጻ የሚወጣው መቼ ነው? እሱ ሲፈቅድ ነው? ወይስ ጌታው ሲፈቀድለት?
አንድ በአለፈው ሳምንት (ፋክት ቁጥር 36) ወይዘሮ መስከረም የተለያዩ መጻሕፍትን በመጥቀስ በሴቶች ላይ ያለውን መጥፎ ጫና በደንብ ያስመሰከረች ይመስለኛል፤ ግን እኮ በሴቶች ላይ ያለው ጫና የቆየ፣ ክፉና ጎጂ መሆኑን ማንም ያውቀዋል፤ ቁም-ነገሩ ያለው ከዚያ የባህል ጭነት በራስ ጥረት ወጥቶ፣ ነቀፌታንም ሆነ እርማትን ለመቀበል ሳይፈሩና ሳያፍሩ እንደመስከረም በአደባባይ ሀሳብን በመግለጽ በአገርና በወገን ጉዳይ መሳተፍና ሌሎችም እንዲሳተፉ የተቻለን ሁሉ ማድረጉ ላይ ነው፤ ለዚህ ነው ይህንን መልስ የምጽፈው፤ ወይዘሮ መስከረም በአጋጠሟትና በምታያቸው እንቅፋቶች ላይ ማተኮርዋ እንደርስዋ መንፈሳዊ ወኔው የሌላቸውን ያስፈራራቸዋል እንጂ አያበረታታቸውም፤ የማንንም አፍአዊ ጫና ተቋቁመው በራሳቸው የውስጥ ኃይል እንዲመሩ እናድርግ። አንድ መጽሐፍን በመጥቀስ ወይዘሮ መስከረም የሚከተለውን … [Read more...] about ባርያ ነጻ የሚወጣው መቼ ነው? እሱ ሲፈቅድ ነው? ወይስ ጌታው ሲፈቀድለት?
ከሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ለኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተላለፈ ጥሪ!
ሀገራችን ኢትዮጵያ የብዙ ምሁራን መፍለቂያ ለመሆኗ አለም ይመሰክርላታል፡፡ አንቱ የተባሉ ምሁራንን በማፍራት ለዓለም አበርክታለች፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው በአለም ካሉ ታላላቅ ዩንቨርስቲዎች እና የምርምር ተቋማት እስከ አመራነት ድረስ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች መገኘታቸው ነው፡፡ እነዚህ ምሁራን በተሰማሩበት ስራ መስክ የሚያስመዘግቡት ውጤት እና በስራቸው ተሸላሚ መሆን ላነሳነው ሀሳብ ማጠናከሪያነት ያገለግለናል፡፡ እጅግ የሚያሳዝነውና ልብ የሚሰብረው ግን ሀገራችን ከእነዚህ ውድ ልጆቿ ተገቢውን ዋጋ አለማግኘቷ ነው፡፡ ሀገራችን የወላድ መካን እየሆነች ነው፡፡ ይህ ደግሞ ሆነ ተብሎ የሚቀነባበር ሴራ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ የብዙ ምሁራን መፍለቂያ ብትሆንም ቅሉ በተከታታይ ስልጣኑን የጨበጡት ጭፍን አንባገነኖች በሚያራምዱት አግላይ ምሁር ፖሊሲ ምክንያት እውቀታችሁን እና … [Read more...] about ከሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ለኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተላለፈ ጥሪ!
አስፈላጊው ለውጥ ፣ መጭው ምርጫና የተቃዋሚዎች “መሳተፍ” ጉዳይ
የሰው ልጅ ግላዊና ማህበራዊ ህይወቱን ለማሻሻል እንዲሁም የለት ተለት ህይወቱን የተሻለ ለማድረግ በአካባቢው ወይም በሚኖርበት ሃገር ያለውን አካባቢያዊና መንግስታዊ ስርዓት ጤናማ መሆኑ ግድ ነው። የማህበረሰቡም የለት ተለት ህይወት ከግዜ ወደ ግዜ አስቸጋሪ እየሆነ ሲሄድ የዛ ማህበረሰብ መንግስት ወይም አገዛዝ መቀየሩ አንደኛው መፍትሄ ነው። እንደሁለተኛ አማራጭ መፍትሄ የሚወሰደው ደግሞ የነበረውን አገዛዝ ለአነስተኛና ከፍተኛ ለውጦች ካለው ምቹነት አንፃር ተመዝኖ አስፈላጊ የሚባሉ የፖሊሲና የመንግስታዊ አወቃቀር ለውጦችን መተግበር ሲሆን ይህም በሌሎች ሃገራት ተሞክሮ ጥሩ ሊባል የሚችል ለውጥ ሲያስገኝ ተስተውሏል። ነገር ግን ወደ ሃገራችን መንግስት ስንመጣ ከበድ ያሉ የማስተካከያ መፍትሄዎችን ቀርቶ እጅግ አነስተኛ የሚባሉ የማህበረሰብ የመብት ጥያቄዎችን እንኳን በሃይል በመጨፍለቅ … [Read more...] about አስፈላጊው ለውጥ ፣ መጭው ምርጫና የተቃዋሚዎች “መሳተፍ” ጉዳይ








