• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እኚህ ሰው ማናቸው? – ፯

July 7, 2014 10:31 pm by Editor 3 Comments

ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፮” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ በተለይ በዚህኛው በርካታዎች በመሳተፋችሁና በግጥም ምላሽ በመስጠት ዝግጅቱን ላሳመራችሁ ሁሉ በድጋሚ ምስጋናችን ይድረሳችሁ – ቀጥሉበት:: የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር ስድስት ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡

መልስ

በአፄ ሚኒሊክ – የአገዛዝ ዘመንwho-is-he-6

ኤርትራ በሚገኝ – የስዊድን ሚሽን

በኋላም ውጪ ሀገር – ብዙ የተማሩ

በዕውቀታቸውም – ለሀገር የሰሩ

በሹመት የቆዩ – ሆነው ነጋድራስ

ታሪክ ያረሳቸው – እስከዛሬ ድረስ

ገብረህይወት ባይከዳኝ – በሚል የጻፋችሁ

ስህተት የለውም – ልክ ነው መልሳችሁ።


ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፯” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ who-is-he-7ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ በብዙ ፍለጋ የተገኘው ፎቶ ይህ ወለላዬ የላኩት ብቻ ነው:: ምናልባት መልሱን ስንሰጥ የተሻለ ፎቶ ያላችሁ ትልኩልንና እናሻሽለዋለን:: የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም እናቀርባለን፡፡

መቼም አጋጣሚ – ሰውን ያስታውሳል

ላገሩ የሰራ – ምን ግዜም ይወሳል።

ድምጻቸው ሲሰማ – እኝህ የሚታዩት

ብዙ ሰው ነበረ – የሚያዝን ሚደሰት

አቤት አነጋገር – ያቀራረበ ለዛ

ዳሩ ምን ይሆናል – አለፉ እንደዋዛ

ሰላሳ አራት ዓመት – ምድሪቷን ከራቁ

እኝህ ሰው ማናቸው? – በሉ ተጠየቁ።

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Who is This Person Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. bombu says

    July 7, 2014 11:36 pm at 11:36 pm

    እስከዛሬ ድረስ ሲቀርብልን ፎቶ
    የተገኘ ነበር ሁሉንም አካቶ
    ገጽታውም ቢሆን ከዛም አለባበስ
    ጎልቶ ይታይ ነበር ምንም ሳይቀነስ

    የዛሬው ማናቸው ጥይቄ ክብደቱ
    ከፎቶው ጀመረ ጎበዝ በሉ በርቱ›

    እንኩዋንስ ደብዝዞ ነጭ ጥቁር ሆኖ
    በቀለማት ቢደምቅ ቢቀርበለን ገኖ
    እኔ እንደሁ አምናለሁ ካለፈው ሙከራ
    መልሱን ለማሳወቅ ያለውን መከራ

    ሰበቡ ሰበቡ ወዴት ትሄጃለሽ
    ጥያቄው ሲከብድሽ ሰበብ ታበዥያለሽ
    መሆኑን አውቄ እውነቱን ልናገር
    ጊዜ መግዛት ደጉ በዘዴ ሲሞከር›

    Reply
    • Dereje Mengesha says

      July 8, 2014 10:37 am at 10:37 am

      ለስፖርት የተስማማ
      ሰለሞን ተሰማ
      (Send u soon his Foto a better one)

      Reply
  2. andnet berhane says

    July 11, 2014 12:10 am at 12:10 am

    የስፖርት ጋዜጠኛ የነበሩት አቶ ሰለሞን ተሰማ ይባላሉ፡ ባነጋገር ለዛ ጫወታን በማማሟቅ በጊዜው ከነበሩት ተደናቂ ጋዜጠኛ በታሪክ እማይረሳ ዘላለማዊ ትውስታ ትተው አልፈዋል፡ ስፖርት (የግርኳስ) በሬድዮ በሚሰሙበት ወቅት ሰፈርተኛው የውቅቱ ልጆች በስማቸው ብቻ በማድነቅ ቅዳሜና እሁድ እስኪደርስ ይናፍቁን ነበር

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule