• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እኚህ ሰው ማናቸው? – ፮

June 29, 2014 05:25 am by Editor 10 Comments

ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፭” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር አምስት ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡

መልስ

ለሀገር ለወገን – ውለታ የሰራwho-is-he-5

ስሙ ለዘለዓለም – ይኖራል ሲጠራ

ነገር ግን ታሪኩን – ያረገውን በጎ

አንባቢው አለበት – መረዳት ፈልጎ

እኛ ለማስታወስ – ይሄንን አድርገን

ለማቅረብ ችለናል – መላኩ በያንን

እኚህ ስመ ጥሩ – ኢትዮጵያዊ ዶክቶር

ሙሉ እድሜአቸውን – ደክመዋል ለሀገር።


ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፮” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም እናቀርባለን፡፡

ተጉዘው ባያልቁ – ተከታትለው በሞትwho-is-he-6

እናት ሀገራችን – ብዙዎች ነበሯት

የታሪክ ማህደር – ፋይል ሳገላብጥ

እኚህን ታላቅ ስው – አየኋቸው ከውስጥ

ላስታውስ ነው እንጂ – መቼም አታጧቸው

በሉ ተናገሩ – እኚህ ሰው ማናቸው?

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Who is This Person Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. senu says

    June 29, 2014 08:34 pm at 8:34 pm

    zeray deses ?

    Reply
    • Taddese Mammo says

      June 30, 2014 05:58 am at 5:58 am

      DR.Melaku Beyan : He was organizing pro Ethiopian forces in the USA representing Ethiopia during Ethio-Italian war as Haile Selassie special representative

      Reply
  2. Dereje Mengesha says

    June 30, 2014 01:23 pm at 1:23 pm

    ነጋድራስ ናቸው ገብረህይወት ባይከዳኝ
    በነጋ በጠባ ማናቸው እያልከኝ
    ፈተና እያመጣህ በቃ አትጨቅጭቀኝ

    Reply
  3. Zenaneh Temesgen says

    June 30, 2014 07:54 pm at 7:54 pm

    እኔጃ ነው መልሴ እንዴት ላስታውሳቸው
    የታሪክ መድብል ውስጥ የለም አልበማቸው

    Reply
  4. Mengesha Asmare says

    June 30, 2014 07:55 pm at 7:55 pm

    የአገሬ ሰዎች በበጎ ስራቸዉ ሀገር ያወቃቸዉ
    እረ ብዙ ናቸዉ
    ሁሉንም ባንድ ጊዜ ቆጥረን ባንዘልቃቸዉ
    ቀስ በቀስ እያልነ እስኪ እንዘክራቸዉ
    የሀገሬ ታሪክ ትልቁ መፀሀፍ ከከታተባቸዉ
    ገ/ህይወት ባይከዳኝ ያነን ስመ ጥሩዉ
    ይመስላል ፎቷቸዉ

    Reply
  5. Bombu says

    June 30, 2014 10:18 pm at 10:18 pm

    እንደው በግርድፉ ፎቶውን ሲያሰሉት
    የቆየ ይመሥላል ዘመን ያለፈበት

    ደግሞ ሲያስተውሉ ግለስቡን ዘልቆ
    አለባበሱንም ካዩ ተጠንቅቆ
    ወጣት ከመሆኑም ዘና ከማለቱ
    ኮፍያው ከራሱ ከረባት ባንገቱ
    ሁሉንም አሥማምቶ የተነሳው ፎቶ
    ዘመነኛነቱን ያሳያል አጉልቶ

    በውጭ አገር ኖረው ያውቃሉ ለማለት
    ነበር ሙከራዬ ይሕ ሁሉ መዋተት

    ከዚህ በተረፈ የምስማማው እኔ
    የመገምት አቅም ባይኖረኝም ወኔ
    ቢሆኑ ደስ ይላል በያን ወመላኩ
    እንደተጠቀሰው ከላይ በመድረኩ

    Reply
  6. Bombu says

    June 30, 2014 10:40 pm at 10:40 pm

    አወይ የኔ ነገር አወይ የኔ ሥራ
    ግለሰብ ለይቼ ስሙን ሳላጣራ
    ካቀያየርኩዋቸው አንዱን ወደ ሌላ
    ማሥተካከሉ ላይ እንዲፈጠር መላ
    ወለላዬ ወይም የጎልጉል አዘጋጅ
    ማንንም ሳልጠይቅ ሳላመጣ አማላጅ
    ይስተካከልልኝ ጥያቄው ከመልሱ
    እንዲሁም ይታገድ ይቆይልኝ ሒሱ

    Reply
    • Editor says

      June 30, 2014 11:32 pm at 11:32 pm

      ወዳጃችን Bombu ምንም አያስቡ
      በውል ተስተውሏ መልሱና ሃሳቡ
      የመጀመሪያውን መልስ ተገቢው ቦታ ላይ አትመነዋል፡፡ እዚህ ላይ ይገኛል፡፡ ሁለተኛ በማስተካከያነት የላኩትን ውብ ግጥም ላለማጥፋት ብለን ከ“ስህተቱ” ጋር እዚሁ ትተነዋል፡፡

      አርታኢ
      ጎልጉል: የድረገጽ ጋዜጣ

      Reply
  7. Tsegaye Kassa says

    July 1, 2014 06:28 am at 6:28 am

    አላዉቀውም እንጂ ባውቀውማ ኖሮ
    እነግርህ ነበረ ከቅድም ዠምሮ
    መገመቱንማ ልገምትላቹ
    የግምት የግምት ፈስም ዳለቻ ነው አትብሉኝ ባካቹ
    እኝህ ትልቅ አባት ታሪክ ያስቀመጡ
    ዛሬ ለትዝታ በፌስቡክ የመጡ
    የዋዛ አደለም የፀግሽ ግምቱ
    ገ/ሂወት ባይከዳኝ የጥንት የጠዋቱ

    Reply
  8. henos says

    July 8, 2014 11:14 am at 11:14 am

    gebrehiwot bykedagne nachew ”yehizib ena ye mengist astedader” yemilewun metshaf yetsafut

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule