• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

እኚህ ሰው ማናቸው? – ፪

June 1, 2014 11:27 pm by Editor 6 Comments

ከአዘጋጆቹ፤ባለፈው ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፩” በሚል ለቀረበው ምላሽ በድረገጻችን በመላክና በፌስቡክ ላይ በመለጠፍ የተሳተፋችሁትን በሙሉ እናመሰግናለን፡፡ በተለይ በግጥም ምላሻችሁን ለሰጣችሁ በሙሉ ከፍያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ የቅንብሩ አዘጋጅ ወለላዬ በቁጥር አንድ ለቀረበው ጥያቄ ምላሻቸውን በሚከተለው መልኩ በግጥም አስፍረዋል፡፡whoishe

መልስ

ሲጠሩ የኖሩ – በዶክቶር ማዕረግ

የውጪ ጉዳይን – የመሩልን በወግ

በጥሩ ስራቸው – የሚነሱ ሁሌ

ስማቸው ምናሴ – አባታቸው ኃይሌ

ተብለው ሚጠሩ ባለስልጣን ናቸው

ምስላቸው ተለቆ – ሳምንት ያየናቸው


ለዚህ ሳምንት “እኚህ ሰው ማናቸው? – ፪” ወለላዬ የሚከተለውን አቅርበዋል፡፡ ምላሻችሁን በግጥም በመመለስ ለዝግጅቱ ውበት እንድትሰጡ The San Francisco Conference, 25 April - 26 June 1945ለማደፋፈር እንወዳለን፡፡ የዛሬ ሳምንት መልሱን በግጥም እናቀርባለን፡፡

እኚህ ሰው ማናቸው – ፪?

ከግርማ ሞገስ ጋር – ውበት ተጨምሮ

እኝህ ምናያቸው – ቁመናቸው አምሮ

ስራ ታሪካቸው –  ከኢትዮጵያ ጋራ

የሚተሳሰረው – ስማቸው ሲጠራ

ምን አበርክተው ነው? – ንገሩኝ ማናቸው

የሰሩትን ሁሉ – እስከ ማዕረጋቸው።

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Who is This Person Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. Bombu says

    June 3, 2014 06:49 pm at 6:49 pm

    አወይ የኛ ጉዳት የ አሁኑ ትውልድ
    የኢትዮጵያን ታሪክ ምነም እንክዋን ብንወድ
    ወደ ሁዋላ ሂዱ እስቲ ስው ጥቀሱ
    አገር ወዳድ ጀግኖች ስማቸውን አንሱ
    የሚለን ከመጣ በፎቶ አስደግፎ
    ቢቻል በዝምታ በቀልድ አሳልፎ
    አልያም በሮ መጥፋት እንዳሞራ ከንፎ
    ሁሉም ይሞከራል የስበብ አይነቱ
    አላውቅም ከማለት ከማፈር በከንቱ
    ሥለዚህ እባክህ አያ ወለላዬ
    ላንተ ላይሆን ደስታ የኔ መከራዬ
    ተጋግዘን እንድናውቅ የማናውቀውን
    እንደተለመደው መርጫ እንኩዋን ሰጠን

    Reply
    • welelaye says

      June 4, 2014 06:06 pm at 6:06 pm

      ሰው ጠይቆ ማግኘት – ፋይል ማገላበጥ
      ይሻላል ብዬ ነው – ሰዎች ከማስመረጥ
      አለዛ ነገሩ – ከበዛበት ምርጫ
      ኩስታሬው ጠፍቶ – ይሆናል አልጫ

      Reply
  2. Netsanet says

    June 5, 2014 12:41 am at 12:41 am

    Betam Konjie Ethiopiawi nachew. Ethiopian ke akoru talalak ye Ethiopia Lijoch andu endeneberu alteraterm. Wolelaye, tebareki Ethiopia yeneman Enat endeneberech eyastawo/shin/ken new. Egziabher Yibarki/sh/h. “Talak Nebern, Degmom Enhonalen,” Yilual Artistu, Temesgen G/E. His look is truly graceful Ethiopian gentleman !

    Reply
  3. Gamachis Oromiya says

    June 5, 2014 01:03 am at 1:03 am

    Dr. Minase Haile . He was the worest Neftegna of all the time !!!!

    Reply
    • arsemawit says

      June 5, 2014 03:28 pm at 3:28 pm

      but he is not as worest as you can be!!!!!!

      Reply
  4. aradaw says

    June 9, 2014 07:45 pm at 7:45 pm

    Can you please explain the purpose of this ? Why are you doing this ?

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule