• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አስፋልቱ “አብስትራክት” የሆነው የደምቢዶሎ ኤርፖርት

June 27, 2016 10:04 am by Editor 2 Comments

ህወሃት በግፍ በሚመራት ኢትዮጵያ የማይጠፋ ነገር የለም፡፡ ምናልባት መብራት ብቻ ነው የሚጠፋው ብሎ የሚያስብ የቅርቡን ክስትት ያልተከታተለ ብቻ ሊሆን ይችላል ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡

boy
መሃንዲሱን ተዋወቁ

መብራት፣ ውሃ፣ የስልክ ኔትወርክ፣ ወርቅ፣ … ብቻ ሳይሆን ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ የሥርዓቱ ተቃዋሚዎች … በሚጠፉባት አገር ከሰማኒያ በላይ ኮንዶሚኒየም ይጠፋል፤ ሰሞኑን ደግሞ በኢትዮጵያ የህወሃት ተጠሪ ኃይለማርያም በነቀምቴ ከተማ  አውሮፕላን ማረፊያ ያስቀመጡት የመሠረት ድንጋይ ጠፍቷል ተብሎ የማኅበራዊ ሚዲያውን ሰፈር አድምቆታል፡፡

የነቀምቴው ሳያንስ ደምቢዶሎ ደግሞ ተመረቀ የተባለው የአፈር አየር ማረፊያ ህወሃትን ለከፍተኛ ስላቅና ፌዝ አጋልጦታል፡፡ የሥርዓቱ ደጋፊ የሆኑት ሳይቀሩ “ገንዘቡ ተበልቷል” ያሉበት የዚህ አውሮፕላን ማረፊያ የማኮብኮቢያና የማረፊያ መንገድ ከአፈር መሆኑ ብቻ ሳይሆን ተሳፋሪዎችንም ከአውሮፕላኑ ሲወርዱ የሚያጠልቁት ጭቃ መከላከያ እንዲኖራቸው የሚያስገድድ ሆኗል፡፡ ከአየር መንገድ ንግድ አንጻር ይህ በራሱ በኢትዮጵያ አየርመንገድ መሸፈን ያለበት ወጪ በመሆኑ ከረሜላ፣ ለስላሳና ጣፋጭ ምግቦችን ከአንዳንድ ቦቲ ጋር አብሮ ለተሳፋሪዎች በበረራ አስተናጋጆቹ ማቅረብ እንደሚገባው ፌዘኞች አላግጠዋል፡፡

ddairportየተለያዩ ፎቶዎችን በመገጣጠምም በርካታ ትችት በማኅበራዊ ሚዲያ የቀረበበበት ይህ ጉዳይ አንዳንዶችም ህወሃት በትግራይና በኦሮሚያ የሚያደርገው “ልማታዊ ሥራ” እንዴት የተለያየ መሆኑን በትግራይ የሚገኙ ኤርፖርቶችን ከደምቢዶሎው ጋር በማነጻጸር ምሬታቸውን የገለጹበት ሆኗል፡፡

በዚህ የዜና ዘገባ፥ እፍረት አያውቅም እንጂ፤ የቀድሞው ኢቲቪ ያሁኑ ኢቢሲ እስካሁን 50ዓመት አገልግያለሁ ከዚህ በኋላ በቃኝ ብሎ “ለሰፊው ሕዝብ ጥቅም ሲል” ራሱን ማጥፋት ነበረበት ተብሏል፡፡

እጅግ ከፍተኛ የሥራአጥ ቁጥር ባለበት አገር ይህ ኤርፖርት የሥራ ዕድል ከፍቷል ብለው የተሳለቁ ይህንን ማስታወቂያ በትነዋል፡-

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

በዚህ ሳምንት የተመረቀው ዘመናዊው የደምቢ ዶሎ አየር ማረፊያ መስፈርቱን የሚያሟሉ ማንኛቸውንም አመልካቾች ያለ ውድድር በቀጥታ ለመቅጠር ይፈልጋል። መስፈርቱን እናሟላለን የምትሉ ደምቢ ዶሎ ግብርና ምርምር በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

የቅጥር መስፈርት፡- የ11 በሞቶ እድገታችንን ታሳቢ በማድረግ ለ11 ዓመት የሰመጠ ባቡር በማንጠልጠል የጡንቻ ማዳበርያ የአካል ብቃት መስራቱን የሚያረጋገጥ ማስረጃ ማቅረብ ብቻ።

የስራ ቦታ፡- ደምቢ ዶሎ የታረሰ ማሳ ላይ። dd air port

የስራው አይነት፡- በጭቃ የተያዘ አውሮፕላን መግፋት።

“ይህ የሚታያችሁ አፈር ወይም ጭቃ ሊመስል ይችላል፤ አውሮፕላን ማረፊያው በአስፋልት ነው የተሰራው – አብስትራክት ስለሆነ በደንብ አልታችሁም፤ የቀረው ደግሞ በwifi ይጠናቀቃል፥ እንደጀመርን እንጨርሰዋለን” ብሏል ብለው የኢቢሲውን ተመስገን “ጋዜጠኛዊ ብቃት” ለማድነቅ አንዳንድ ፌዘኞች ስልክ ቢደውሉ ኔትወርክ ጠፍቷል ተብለዋል፡፡

airport(ጎልጉል: የድረገጽ ጋዜጣ)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: News Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. gud says

    July 5, 2016 06:58 pm at 6:58 pm

    Why did not u show Bahirdar airport , Dese airport,kombolcha airport , Gondar airport , Lalibala airport ?

    Amharas are acting like prostitutes .
    Trying to have power by instigating hatred !
    Dombidolo airport shall be finalized in due time

    Reply
  2. gud says

    July 5, 2016 07:02 pm at 7:02 pm

    The number and quality of airports in Amhara region is superior to all .

    But many focus on Tigrai . Ye zeren bilek
    Yanzerziregn !

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule