• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ማዕረግ እንስጣቸው!

April 27, 2016 06:52 am by Editor 4 Comments

ሰው በሕይወት ሳለ መቼም ማድነቅ አንወድ

ማሻሻል አለብን ይሄን ነገር የግድ

እኚህ ጠንካራ ሰው ፕሮፌሠር መስፍን

ለራሳቸው ቢሆን የለፉት እስካሁን

ሀብት ከሥልጣን ጋር በእጃቸው ጨብጠው

በታዩ ነበረ ከሁሉ ሰው በልጠው

ነገር ግን እኚህ ሰው ለሀገር ሲለፉ

ምንም ሳይኖራቸው ዕድሜአቸውን ገፉmesfin-woldemariam

ሆኖም እንደሳቸው ከህሊናው አድሮ

መኖር ክብር አለው እየበሉ ሽሮ

ጥንትም ሆነ አሁን በተሳሳተ ሀገር

መቼም ድኖ አያውቅም አዋቂ ከችግር

ገዢን የማይፈሩት በዕድሜ ዘመናቸው

እኮ ለምንድነው ብለውም ቢሏችሁ

ህሊናው የጸዳ ያልፈጸመ በደል

እስከዛሬ ድረስ መቼ ፈርቶ ያውቃል

ብላችሁ መልሱ ይሄን ተናገሩ

ሌላ ምንም አይደል አትጠራጠሩ

እኚህን ታላቅ ሰው እንያዛቸው በወግ

በዕድሜ ዘመናቸው ክብርን አንንፈግ

የሳቸው ብቸኛ ህዝብ ነው ሿሚያቸው

ማዕረጋቸው ላይ ማዕረግ እንስጣቸው

******

ለፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም 86ኛ የልደት በዓል መታሰቢያ የተጻፈ

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Literature Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. eunetu says

    April 30, 2016 02:07 pm at 2:07 pm

    ወለላዬ እኔም ተስማምቻለሁ፤
    በጎ ሃሳብሽን እጋራለሁ፤
    ለእኒህ ሰው ጤናን እመኛለሁ፤
    የማያልፍ ሥራ ላገር ሲሠሩ አይቻለሁ፤
    አጨራረሳቸው እንዲያምር አጥብቄ እጸልያለሁ፤
    መሀሪው ጌታም ይሰማኛል ብዬ አምናለሁ፤
    በእውነት አሜን በይ እኔ ከልብ ብያለሁ።

    በዘመናቸው ለራሳቸው ያልኖሩ፤
    ላገር ለወገን ብቻ ሲጮሁ የኖሩ፤
    እንደ እኔ እንኳን ጎጆ ለመቀለስ ያልሞከሩ፤
    አቅቷቸው ሳይሆን ቅድሚያ በመስጠት ላገር ለምድሩ፤
    የከበረ ሰው ነኝ በል/ሉ በማለት ሁሉም ሲሮጥ ወደ ዘር ማንዘሩ፤
    ነው!ናቸው እንበል ዛሬ፣ ነገን ጠብቀን ከማለት ነበሩ፤
    ስለዚ ዛሬውኑ ተስማምተን መልካም ስም እናውጣላቸውና ይክበሩ፤
    ሰው የዘራውን ያጭዳል እንደሚል ቃሉ፤
    እኔ ግን ቀድሜ ብያቸዋለሁ፣
    ያለመጽሀፍ ቅዱስ ወንጌል ሰባኪ!!!

    እውነቱ ነኝ

    Reply
  2. koster says

    May 2, 2016 10:58 am at 10:58 am

    We should respect and appreciate all those who are voice for the voiceless Ethiopians when they are alive.

    Reply
  3. eunetu says

    May 2, 2016 05:35 pm at 5:35 pm

    Golgule?????

    I can not understand why you are waiting for my comment to post????

    Eunetu

    Reply
  4. ሸመልስይማም says

    May 17, 2016 02:07 pm at 2:07 pm

    ኢትዮጵያሀገሬምኝነሽተላላየምተልሽቀርቶየገደለሸበላ
    ተብላል::
    ሸመልስከደሴ

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule