• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

በሐሰት ውንጀላ ተመራማሪ ተማሪዎች በግፍ ተገደሉ

October 26, 2018 03:34 pm by Editor 4 Comments

ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለዶክትሬት ማጠናቀቂያ ጥናታቸው ወደ ምዕራብ ጎጃም ዞን ጎንጅ ቆለላ ወረዳ ወደ አዲስ አለም ከተማ ተጉዘው የነበሩ ግለሰቦች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሁለቱ ሲገደሉ አንዱ መቁሰሉን የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

አጥኒዎቹ በከተማው ባለው አንድ ትምሕርት ቤት ውስጥ ለምርምር የሚሆን የሽንትና የዐይነ ምድር ናሙና እየሰበሰቡ ባሉበት ወቅት፤ “ሦስት ተማሪዎች ሞቱ” የሚል ወሬ በመሰራጨቱ ተቆጥተው በመጡ የአካባቢው ወጣቶች በደረሰባቸው ከፍተኛ ጥቃት ሕይወታቸው ማለፉን የምዕራብ ጎጃም ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ አንማው ዳኛቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

በተጨማሪም ለቤተ ክርስቲያን ህንፃ ግንባታ ግልጋሎት የሚውል ሲሚንቶ በራሳቸው መኪና ጭነው ወደ አካባቢው ተጉዘው የነበሩ ጥንዶች ንብረትም መቃጠሉ ታውቋል። በዚህ ድርጊት ተሳትፈዋል በሚል የተጠረጠሩም 30 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል።

በተፈፀመው ድርጊት የአካባቢው ማኅበረሰብም ሆነ መንግሥት ማዘኑን አቶ አንማው ገልፀው በድርጊቱ ተሳትፈዋል የተባሉትን ማሰር መቀጠሉን ጠቁመዋል።

ምንጭ፦የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ

http://staging.goolgule.com/wp-content/uploads/2018/10/4867e13d-1a23-491d-b88b-15cbf4e55614_16k_2.mp3
Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: News Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. Tesfa says

    October 27, 2018 05:17 pm at 5:17 pm

    እባብ ያየ በገመድ ይደነግጣል እንዲሉ የሃገራችን ሰው በራሱ የቀትር ጥላ ዙሪያ መደንበር ከጀመረ ዘመናት ተቆጥረዋል። የዛሬውን መደንበር ከአለፉት ድንባሬዎች ለየት የሚያረገው ደግሞ ሰው የሚከተለው ዘርና ቋንቋ ነክ የክልል ፓለቲካ በመሆኑ ነው። በሆያ ሆየ የሰው ደም የሚፈስባት ይህች ሃገር ባላንጣዋ ብዙ ቢሆንም ይበልጥ ችግሯን የሚያባብሱት በአብራኳ የተፈጠሩ አጥፊ ሃይሎች ናቸው። ብቀላ ብቀላን እየወለደ ስንገዳደል ኖረናል እንኖራለንም። ሰው በዓይኑ ባላየው ነገር ምሥክር የሚቆምባት ሃገራችን በዘር ፓለቲካ የሰከረ የሚራወጥባት ምድር ሆናለች። የሌላውን ሥራ እየኮነነ ራሱ ተመልሶ የኮነነውን ተግባር የሚደግም አረመኔ ብቻ የተጠራቀመባት። ይህን የግፍ ግድያ ከሻሸመኔው ግድያ የሚለየው አንዳች ነገር የለም። የሰው ደም ያፈሰሰ ሁሉ ደሙ ይፈሳል የሚለው የእምነት ትምህርት ችላ ተብሎ ሁሉም በየጎጡ የሚያቅራራበት የውሸት መለከት ነፊዎች የድረሱልኝ ጥሪ የሚያናፍሱበት ይህች ሃገር መቼ ይሆን መከራዋ የሚገታው? ቆይቶ ማየት ነው።

    Reply
    • አብነት says

      November 6, 2018 02:20 am at 2:20 am

      ትክክል በጣም ያሳዝናል እንድ ባልተጣራ ወሬ በስው ነፍስ መፍሪድ መቆም አለበት :: እንዴት ኢትዪጵያዊ ነገ በኔ ኡይገባውም ?? ሁለት የዚህ ባማራ ላይ መድሀኒት ተደርጎ ነበር የሚለው ታሪክ በገለልተኛ እንዲመረመር መደረግ እለበት ለምን ለማጣራት እርምጃ ይወሰድ ተብሎ ለዶር አብይ ጥያቄ ኣልቀረበም ? ከታመነበት :: ዝም ብሎ ማውራት የነዚህ ልጆችን ደም አፈሰሰ :: እናት እኮ አላቸው ቤተሰብ አላቸው :: የሰማነውንነገር የማጣራት ባህል በፍጥነት ማጎላበት ይኖርብናል ለአገራችን ካሰብን ::

      Reply
  2. gi Haile says

    October 27, 2018 06:23 pm at 6:23 pm

    ምን ያድርጉ በጣም ያሳዝናል ይህ ሁሉ በቀደመው 27,አመት ጊዜ ውስጥ በእክምናው ዘርፎች ብዙ እገወጥ ተግባራት ተፈጽመዋል ይባላል። ተሸፋፍኖ የቀረው በክትባት መልክ ብዙ ሴቶች እንዳይወልዱ ተደርጓል የሚል ወሬዎች ይወራሉ መንግሥት ግን ይህንን ጉዳይ ችላ ብሎ መመልከት እና በድብቅ ማቆየቱ ተገቢ አይደለም ።ሕዝብ መልስ ይፈልጋል የቀደሙት የጤና ጥበቃ ምንስቴር ዶር ቴዎድሮስ አዳኖም ለዚህ የሕዝብ ጥያቄዎች መልስ መስጠት ነበረባቸው። አሁንም ለነዚህ ልጆች መሞት ተማሪዎች የማያውቁት ነጠር ግን ሕዝቡ በሆዱ የያዘው ቂም በቀል ነውና። በመጀመሪያ በሕዝብ ጤና ለሠይ ተፈጸመ የተባለው ነገር እውነት ከሆነ መጣራት አለበት ለሕዝብም ይፋ ሊደረግና ተጠያቂነት ሊኖር ይገባል ። እነዚህ ተማሪዎች ግን የሞቱት በማያውቁት ነገር ነውና በጣምም ያሳዝናል። እውነትን በመደበቅ ወገኖቻችን ማጣታችን ግፍ የግፍም ግፈሰ ነዉ ። አይጥ በበለ ዳዋ ተመታ መለት ይህ ነው ።

    Reply
  3. obika says

    November 23, 2018 12:58 pm at 12:58 pm

    Beahunu gize itiyopiya wusxi mannim inde fallage sawun magdal yetelamade new. Injiner simanyew simotuminim altebalem wallagga 70000 sew siffanaqal zim yesumale liyyuhayil tan hullu saw sigedil zim . jamal kashogi siggaddal midire awuropa tenawete. Ine indemimasileny anbessa park wusxi yaallen yimwsilenyal.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule