• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

31 Ethical Hackers ያወጡት መግለጫ

December 9, 2019 11:19 pm by Editor 1 Comment

ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብና የኢትዮጵያ ወዳጆች

አገራችንን ለአለፉት 27 ዓመታት ያሻውን በማድረግ በከፍተኛ አፈናና የጉልበት አገዛዝ ሲገዛ የነበረው ህወሃትና በሌሎች አክራሪ ብሄረተኞች ትብብርና ቅንጅት የታየውን የለውጥ ተስፋና እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን ለማደናቀፍ በከፍተኛ ሁኔታ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ።

ህወሃት በገዥነት ዘመኑ ከኢትዮጵያ ሕዝብ የዘረፈውን ሀብት በመጠቀም የተለያዩ ቡድኖችን በገንዘብ በመደለል ከትግራይ ውጭ ያለውን የአገራችንን ክፍል ከማተራመስ በላይ ወደ ማፍረስ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን በየቀኑ የአገራችንን ፖለቲካ ከሚዳስሱ ባለሙያወች በበቂ ሁኔታ ከተረዳን ቆይተናል።

በዚህም ምክንያት አገራችንን ከተጋረጠባት ሴረኛ አደጋ ለመታደግ ከዚህ ቀደም በአሜሪካና አውሮፓ የምንገኝ በቁጥር 31 የምንሆን በሶፍት ዌርና ኢንፎርሜሽን ኮሚንኬሽን ሙያወች የተሰማራን Ethical Hackers የህወሓት ባለስልጣናትን እና አጋሮቻቸውን የኢሜይልና የሶሻል ሜዲያ አድራሻወች በመስበር የሚገኙ መረጃወችን ለተለያዩ አክቲቪስቶችና ሜዲያወች በመላክ ሴራዎቻቸውን ለሕዝብ እንዲጋለጥ ስናስደረግ ቆይተናል።

በዚህ የተደናገጠው የህወሃት ከፍተኛ አመራር የተፈጠረባቸውን ቀላል አደጋ ለመከላከል ባለመቻላቸው የዘርፉን ባለሙያወችን በተለይም መቐለ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መምህራንን ሲያማክሩ ከርመዋል።

ይሁንና ህወሃት ከደረሰበት ጥቃት በማገገም ከፍ ባለ ደረጃ የአገሪቱን ከፍተኛ የፋይናንስ ተቋማትን በማጥቃት በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትርምስ እንዲፈጠርና በዚህም አገራችን ወዳልተፈለገ አቅጣጫ እንድትጓዝ አገር በማናወጥ ስራ ላይ ተጠምዷል።

ከሰሞኑም በራሱ በህወሃት ትዕዛዝ የአገሪቱ ፋይናንሽያል ሲስተም ላይ ጥቃት ሊደርስ ሲል የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ለተወሰኑ ደቂቃወች ኢንተርኔትን በማቋረጥ ያከሸፈ መሆኑ በመገናኛ ብዙሀን ተነግሯል።

ይህ የአገሪቱ ፋይናንሽያል ሲስተም ላይ የተነጣጠረ ጥቃት ከብልፅግና ፓርቲ ምስረታ ጋር ተያይዞ የፓርቲወቹ ውህደት ያልተዋጠላቸው የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ከሌሎች አጋሮቻቸው ጋር ለሚያደርጉት ቀጣይ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አመቺ ሁኔታወችን ለመፍጠር ታቅዶ የተፈፀመ ተግባር እንደሆነ ከፖለቲካ ባለሙያወች ለመረዳት ችለናል።

በመሆኑም 31 የምንሆን Ethical Hackers በአገራችን ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም ፈጣን የኢኮኖሚና የንግድ እንቅስቃሴ እንዲፈጠር የህወሃትንና አጋር ተባባሪወቹን አፍራሽ እንቅስቃሴ ለመግታት ከመረጃ መረብ እና ኢንፎርሜሽን ሲስተም ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ሙያችን በሚፈቅደው መልኩ ከፍ ያለ እንቅስቃሴ ላይ በማድረግ እንገኛለን።

ከዚህ ቀደም እንዳልነው የአገራችን ወቅታዊ ሁኔታና መጻኢ እድል ያሳሰበን ባለሙያወች ለሕዝባችን በአቅማችን የምናደርገው የሙያ ድጋፍ የትኛውንም የፖለቲካ ድርጅት አልያም ንቅናቄ በመደገፍ ሳይሆን ለስልጣን ሲሉ የምንወዳት አገራችንና ህዝባችንን ወደ ትርምስና ሽብር ለመውሰድ እየተንቀሳቀሱ ያሉ ቡድኖችን ሴራ በማክሸፍ ሰላማዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር ለማስቻል መሆኑን ሕዝባችን እንዲያውቀው እናሳስባለን።

በአሜሪካና አውሮፓ የምንገኝ በሶፍትዌርና ኢንፎርሜሽን ኮሚንኬሽን ሙያ የተሰማራን 31 Ethical Hackers

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Ethical Hackers, Left Column, tplf

Reader Interactions

Comments

  1. Alem says

    December 14, 2019 02:33 am at 2:33 am

    31 is a crowd. How do you manage
    to hold together? You need to explain
    what ‘ethical hacking’ is. Most of all,
    You need to publish evidence of your
    work for anyone to take you seriously.
    Please tell us how so-called ‘digital woyane”
    could operate from Mekelle disrupting
    and disinforming while using the nation’s
    Internet services?

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule