• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ሁለት የኢትዮጵያ ሴት ሯጭ ስፖርተኞች በኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ያሳዩት ጋጠወጥ ባሕሪና ፖለቲካዊ ምርጫ!

June 3, 2017 08:34 am by Editor 2 Comments

ይህ ትችት የኔን ጽሑፍ በሚያስተናግዱ እንደሚለጠፍ ባውቅም፤ ለሌሎቹ ተቃዋሚ ድረገፆች በሙሉ ተልኳል። ቢያወጡት አስተማሪ ነው። ብዙዎቹ ግን እንደማያውጡት ጥርጣሬ አለኝ። ምክንያቱም የፖለቲካ መሪዎቻቸውና ድርጅቶቻቸውን ጨምሮ በዚህ ትችት ስለተካተቱ ወገንተኛነታቸው ከሉጓም በበለጠ ይስባቸዋል። ለማንኛወም ለታሪክ ልኬአለሁ።

አሁን ወደ ርዕሱ ልግባ። በትግርኛ በምንመስለው ምሳሌ ልጀምር፡ {ዝፀገባ ደራሁስ ምስ ፀኻድም ማሕበር ይኣትዋ} “የጠገቡ ዶሮዎች ከጭልፊቶች ጋር ማሕበር ይገባሉ” ይባላል። ሁለቱ ዓለም አቀፍ የሴቶች እውቅ ሯጮች ከጭልፊቶች ጋር ማሕበር መግባቱ ምርጫቸው አድርገው ይሆናል። የጭልፊቶቹ እና የዶሮዎቹ ማሕበር የሚቆየው ዕድሜ አብረን የምናየው  ይሆናል።

ሰሞኑን በአጋጣሚ “ዩቱብ” ድረገጽ ላይ አንድ ማሕደር ለመፈተሽ  ጎራ ስል ድንገት ያላሰብኩበትን እና አስደንጋጭ አስገራሚ ነገር በዓይኔ ተመለከትኩ። “ገንዘቤ ዲባባ እና ወርቅነሽ ደገፋ” በሰንደቃላማችን ላይ ያሳዩት ፖለቲካዊ ጋጠወጥነታቸውን በወቅቱ የተመለከቱ ዜጎች ጉዳዩን ለማሳወቅ ‘በዩቱብ’ ላይ ለጥፈውት ለካ ኖሯል። እኔ ኣላወቅኩም ነበር። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. ለጥይበሉ says

    June 5, 2017 06:42 pm at 6:42 pm

    ይድረስ ለአቶ ጌታቸው ረዳ፣
    እኔም እንደ እርስዎ ድንገት ድረ ገጽ ሳገላብጥይህን ጽሁፍዎን አገኘሁ እና የሚከተለውን ለማለት ወደድኩ። እርስው የት እንደሚኖሩ አላውቅም ግን እነዚህ አትሌቶች የሚኖሩት አምባሻው የሌለበትን ባንዲራ መጠቀም በህግ በሚከለክል ሃገር ወስጥ ነው። አረረም መረረም ይህ መንግስት በህይወት እስካለ ድረስ ህግ ብሎ ያወጣን መታዘዝ ያሊያ ግን ከህግ አስፈጻሚ ተብዬዎቹ ጋር መላተም ይከተላ። ድንጋይ ደግሞ ድንጋይ ነው፣ ብትወድቅበትም ይጎዳሃል ቢወድቅብህም እንደዚያው። እነዚህ አትሌቶች ደግሞ ከሮጡ በኋል ተመልሰው የሚገቡበት ሃገር ያስፈልጋቸዋል። አጉል ጀብደኝነት የሚጠቅመው ማንን ይመስልዎታል?እንዳሉት ይህን በማድረግ አንገታቸውን ለቢላ ቢሰጡ ምን አልባት እርስዎን ደስ ይልዎት ይሆናል እነሱ ግን ደመ ከልብ የሚሆኡ ይመስለኛል። ለርስዎ ሰማዩ ቅርብ ነው ምክንይያቱም የወያኔ እጅ ከሚደርስበት ርቀት አይገኙምና። ስለዚህ ሌላውን መፈረጅ እንዲሁም ሌዋ መስዋዕትነት እንዲከፍልልዎት በፅኑ የሚመኙ ያስመስልብዎታል። ሌላው ቀርቶ በመሰላቸው መንገድ እየታገሉ ያሉት ላይ እንዳመጣልዎ ሲተፉ ማየቱ ያሳፍራል። ሌላው የሚገርመው ይቅርታ እንዲጠይቁ ማሳሰብዎት እና ካልሆነ ግን የሚወስዱት እርምጃ ነው። እነዚህ አትሌቶች በዚህም ሆን በሌላ በማናቸውም መንግስት ዘመን ስራቸው መሮጥ እና ሃገራቸውን እና ስማቸውን ማስጠራት ነው። ጊዜው ደርሶ አምባሻውን የሚፍቅ መንግስት ሲነሳ በነጻነት የፈለጉትን ሊያደርጉ ይችላሉ። እስከዛው ድረስ ግን ብልጥ እየበላ ያለቅሳል። ይሄ የእኔ ያልኩት ብቻ፣ ካለ እኔ ላገር የሚያስብ የለም የሚል አስተሳሰብዎትዝቅ እንጂ ከፍ ሊያደርግዎት አይችልም። በዚያ ላይ የሚሰብኩለት ዲሞክራሲ የፈለጉትን የመደገፍ መብት መሆን ይኖርበታል። ያለዚያ እንደ ወያኔ ልማት ከዲሞክራሲ ይቀድማል እንደሚለው ማለትዎ ሊሆን ይችላል። እርስዎ የመሰለዎትን እንዳመጣልዎ እንዳሉ ሁሉ እኔው የመሰለኝን ብያለሁ።
    ቀና ቀናውን ያሳስበን።
    ለጥይበሉ ነኝ

    Reply
  2. aradw says

    June 6, 2017 01:49 am at 1:49 am

    It was customary in another world and in Ethiopian diaspora politics to use flag as a peaceful political expression. We have seen flag burning on TV and in different occasion. We have seen the diaspora group burning the TPLF flag and vice versa the TPLF group burning Ethiopian Flag. This might be very uncomfortable to the one who loves his flag, but is a common or as sometimes called here is USA freedom of Expression. It is very easy to judge the two ladies while leaving comfortably in California. My question to Ato Getachew is “what would you do if you are in their position?
    We can say or you can say , they can pick and wear it as it done in this situation and expect TPLF jail. They are not courageous as Lelissa Feyssa. From the picture it seems they expected the current EPRDF flag which they want to wear and be safe when they go home. This is not a political expression of desecration of the Ethiopian Flag. Looking the video in my opinion what they did was drop the flag to be safe, when they go home and continue what they do best i.e continue running. Let us not take everything political, sometime people do things from fear or other reason but not political. You have your own judgement and this is mine.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule