• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ዘራፊዎችን ለማጋለጥ ሁሉም ይተባበር!!

May 16, 2018 06:34 am by Editor Leave a Comment

በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው በደል፥ ሰቆቃ፥ ስደታና ሞት ቀጥሎሏል። በአንድአማራ ጽኑ እምነት አሁን ካለው የባሰና የከፋ ከመምጣቱ በፊት ጠላት በመቀነስ ላይ ያተኮረ ትግል መደረጉ ተገቢ ነው በሚል ሙሉ እምነት ይዘን ዘረኛውና እብሪተኛው የትግራይ ጽንፈኛ ቡድን ላይ በማነጣጠር ትግላችንን አጠናክረን ይዘን እንገኛለን። ይህ ጽንፈኛ ተገንጣይ የትግራይ ወያኔ ቡድን አማራውን በግንባር ቀድምትነት ጠላት አድርጎ በመፈረጅ በተመቸው አጋጣሚ ሁሉ በደል እየፈጸመ ይገኛል። በቅርቡ የተቀየሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድም የአማራውን ህዝብ መሰረታዊ ጥያቄና የመኖር ህልውና በማረጋገጥ ረገድ እየሰሩ አለመሆናቸዉን ሁሉም የሚያውቀው ሃቅ ነው።

ምንም እንኳን ጠ/ሚ አብይ አማራው የሚፈልገውን ጥያቄ ለመመለስ ባይችሉም በሚያደርጓቸው ትግሎች ላይ የጋራ ጠላታችንን የሚያነጣጥር ከሆነ አብረን መተባበር አለብን ብለን እናምናለን። ከሰሞኑ በተናገሩት የባለስልጣኖችን ሃብት የመያዝና ወደ ሃገር የማስመለስ ጉዳይ ከሁሉም በላይ የህወሃትን አባላት እና የዘረፋ አጋሮቻቸዉን እንደሚመለከት በማመን አብረን መቆም እንዳለብን እናምናለን። አማራውን ከቀየው በማፈናቀል፥ ሃብት ንብረቱን በመዝረፍ አልፎም መጭው ትውልዳችን ከፍሎ የማይጨርሰውን ዕዳ በመበደር የትግራይ ዘራፊ አምባገነኖችና ሆዳም አሽከሮቻቸው ሃብት ማካበታቸው ግልጽ ነው።

ስለሆነም እነዚህ ጽንፈኛና ተገንጣይ የትግራይ ወያኔ አባላትና ስራ አስፈፃሚዎቻቸዉ የኦህዴድ፥ ብአዴን፥ ዴህዴግ ጥቅመኞች በራሳቸው፥ በልጆቻቸው፥ በዘመዶቻነውና በጏደኞቻቸው በተለያዩ የውጭ ሃገራት ያጠራቀሟቸዉን ቤቶች፥ የንግድ ድርጅቶች፥ መኪኖች፥ መርከቦች፥ የእርሻ ቦታዎችና በተለያዩ ባንኮች የተከፈቱ ኣካውንቶችን ከመረጃና ማስረጃ ጋር በማጠናከር የሃገራችንን ሃብት እድናስመለስ እና በህግ ጠተያቂ ይሆኑ ዘንድ ለመታገል በጋር እንድንቆም ጥሪ እናቀርባለን።

በአንድ አማራ ንቅናቄ እምነት የአማራው ታሪካ ብቸኛው ጠላት ፥ ጠባቡና ትምክተኛው የትግራይ ተገንጣይ ቡድን ህወሃት በመሆኑ፤ የእርስ በርስ ሽኩቻን ወደዳር በማለት ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ! አንድ አማራ ለሁሉም አማራ! በሚል የዚህ ዘመቻ የትግል አካል እንድትሆኑ ለሁሉም የአማራ ማህበረሰብና ለጠቅላላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጥሪ እናስተላለፋለን።

ትግላችን አማራው በነጻነት አያቶቹ በገነቧት ሃገሩ ኢትዮጵያ ላይ በክብር መኖር እስካልቻለ ፥ የሃገሩ እኩል ዉሳኔ ሰጭና ተጠቃሚ እስከሚሆን ድረስ ቀጣይ ነው። ነገር ግን በጋራ ጠላታችን ላይ በሚደረግ ማንኛውም የትግል እንቅስቃሴ ላይ ጠንካራ ክንዳችንን በማንሳት ጠላታችንን ድባቅ እንመታለን።በዚህ ጉዳይ ላይም የአንድ አማራ ንቅናቄ ኣመራር ኣካላት ከዚህ በፊት ይሄን ጉዳይ በማጥናት ስራ ከጀመሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ጋር እንዲሁም ከአማራ የህግ ባለሙያና ከውጭ ሃገር የመንግስት አካላት ጋር አብረን እየሰራን መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።

እዉነተኛ አማራ እንኳንስ ተነጋግሮ፥ ተያይቶ ብቻ መግባባት አለበት!!
የአንድ አማራ ንቅናቄ

Oneamhara1@gmail.com
www.oneamhara.org


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው።

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column, one amhara

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule