• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ!!

March 9, 2013 02:16 am by Editor 1 Comment

የኢትዮጵያ የገዥዉ መንግስት፣የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ተቋማት፣ድርጅቶችና በአጠቃላይ ግለስቦች ኢትዮጵያ የሚያገለግሉ እንጂ ከኢትዮጵያ በላይ አይደሉም :: በኢትዮጵያ ሊጠቀሙና ሊጠናከሩ የሚችሉትም ለኢትዮጵያ ሲሰሩና ለኢትዮጵያ ሲቆሙ ብቻ ነዉ።

(ቀሪው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions

Reader Interactions

Comments

  1. andnet berhane says

    March 12, 2013 09:00 pm at 9:00 pm

    እውነትም የተናገርከው ካለው ህኔታና ካደረጃጀት ያተዛባ እንድ አሸን የፈሉ ብዙ ድርጅቶች ለውያኔ ሲሳይ ሆነዋል ምክንያቱ በስልጣን እድድሜው ሊረዝም የቻለው ዲሞክራሲን በተቃዋሚዎች በማሳበብ የምእራባውያን ድጎማና ትብብር አግኝቶበታል፡ ሰላማዊ ትግል በሰጥኑና ከአይምሮ ድህነት በወጡ ሕብረተሰብ ውጤታማና ድል አምጥቷል ነገርግን በወያኔ በጠመንጃ በትምክህት የሚያምን ዘረኛ ቡድን ተቀባይነት ይሁን ተደማጭነት እንደሌለው የሁሉም ይስማማበታል
    ነገርግን በድርጅቶቹ ውስጥ ሰርገው የሚገቡ የወያኔ ሰላዮች ጥንካሪያቸውን ሕብረታቸውን ያወላግዳሉ፡ ይህም ድርጅቶቹ ውስጣዊ አሰራር የላቸውም እቅዳቸው ይፍ የሚያወጡት ገና በኃሳብ እያለ በመሆኑ በአባልነት ሆነ በአመራር ያሉትን በትሞናና በተየ ምርምር ማድረግ ያስፈልጋል፡ትግል በአንድ የተወሰነ መንገድ አይሄድም አማራጭ መኖር ተገቢነው የነፍጥ ትግል ከሰላማዊ ትግል ጋር አብሮ የሚጓዝ አማራጭ በመሆኑ ይህን መታሰብና መሰራት ይኖርበታል፡ ወያነ ጊዜ ለመግዛት ሲል ያለውን ኃይል ለማዳከም በየወቅቱ አዳዲስ ድርጅቶች እንዲፈጠሩና ተቃራኒ የሆነ እንስቃሴ በማድረግ ያለውን ተስፋ ማቀጨጭ ተግባሩ አድርጎት እየተጓዘበት ነው፡ ስላዚህ ምርጫችን ወደድንም አልወደድንም ኃይል ካልሆነ በሰላማዊ መንገድ ያጣነውን ነጻነት ለማግኘት አንችልም ይህ የማይታበል ሃቅ በመሆኑ እነሱም የሚመኩበት በነፍጥ የሚመጣብን የለም የሚል ትምክህት በመሆኑ፡ እዚህ መልስ ከኛ ይጠበቃል ኢትዮጵያን አትንኩ አትከፋፍሉ! ለሚለው ሁሉን ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ዜጋ ሁሉ አደራውን ማጥፋትና በወረቀትና በኢንተርኔት ተወስኖ በቁችት መታመም ሳይሆን ስንደቁን በማንሳት ያያቶቹን አደራ መወጣት አለበት ዘካርያስ ያሰፈርከው ጡማር በተለይ ወጣቱንና መካከለኛ እድሜ ያሉ ሁሉ ስለሃገራቸው ስለ ወገናቸው አጥብቀ እንዲያስቡ ያስፈልጋል፡ በተግባርም እንዲሳተፉና ድርጅቶችን በጋራ እንዲሰሩ መሕብረት መነሳት ይገባናል ላለፈው ሳይሆን ለመጪው በመዘጋጀት ሃገርና ሕዝብን ከወያኔ ጥፋት እንታደግ።
    የሕዝብ ያሸንፋል
    ኢትዮጵያ በነጻነቷ ተከብራ ትኑር

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule