• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከዐምሐራ ክልል ውጭ ያለው የሰፊው ዐምሐራ ሕዝብ

January 17, 2019 12:49 am by Editor 3 Comments

በታሪክ አጋጣሚ ከክልሉ ውጭ በሰፋትና በብዛት በኢትዮጵያ ተበትኖ የሚኖረው የዐምሐራ ሕዝብ ነው። ዛሬ የወለጋ ዐምሐራ፣ የኢሉአባቦር ዐምሐራ፣ የጋሞጎፋ ዐምሐራ፣ የከፋ ዐምሐራ፣ የሲዳሞ ዐምሐራ፣ የሸዋ ዐምሐራ፣ የአርሲ ዐምሐራ፣ የባሌ ዐምሐራ፣ የሐረር ዐምሐራ፣ የሶማሌ ዐምሐራ፣ የጋምቤላ ዐምሐራ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ዐምሐራ፣ የአዲስ አበባ ዐምሐራና የድሬዳዋ ዐምሐራ ሕዝብ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ መሆኑ በግልጽ ይታወቃል። ከዐምሐራ ክልል ውጭ የሚኖረው ዐምሐራ ሕዝብ ለዘመናት በሚኖርበት ቦታ ሁሉ ከአከባቢው ሕዝብ ጋራ ሰምና ፈትል ሆኖ ተጋብቶ፣ ተዋልዶ፣ በሥጋና በደም ተዋህዶ ኖሮአል። በቋንቋ፣ በባህል፣ በወግ፣ በሥርዓት እና በሀይማኖት ተስማምቶ ከሺህ ዓመታት በላይ በቤተሰብነት ክፉውንም ደጉንም በማሳለፉ በቀላሉ የማይፈርስ የወል ማንነት ገንብቷል።

(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው።

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. aradw says

    January 19, 2019 02:54 am at 2:54 am

    No one denies the intermarriage but that did not change the the feudal relationship existed at the time. I do not deny there are local feudal but we know who the majorities were. Why is the thousand Ethiopian students took the street and shouted land to the tillers. Most of us know the relationship before the 1966, before land to the tiller. We know the relationship between the land owners and the tenants. I wish this writing includes that. Yes, it is true the people mentioned born and raised in Gondar and Gojam to understand what was the relationship then. However, the son and daughters of the tenants clearly know the experiences of their parents and their localities. Let the youth of 1966 who participated in the Edget Behbret campaign talk on their experiences at the time and how many of them died in the redistribution of lands and who pulled the trigger. Let history be told as it existed and do not tell us unbaked or half truth.

    Reply
  2. Tesfa says

    January 19, 2019 05:09 pm at 5:09 pm

    አማርኛው ካልጠፋብኝ በስተቀር “አማራ” እንጂ ዐምሐራ ሲባል ሰምቼ አላውቅም። ያው ቅጡ የጠፋበት የሃገራችን ፓለቲካ የዘራው እንክርዳድ ያመጣበን የጎሳ ፓለቲካ ህዝባችንን ካደናበረው ዘመናት አለፉ። ትላንት በህብረተሰባዊነት ስም ሲያፋልሰን የነበረው ቁሳዊው ርዕዮተ – ዓለም ዛሬ መልኩን ቀይሮ በወያኔ መሪነት ቋንቋን፤ ዘርን፤ጎሳንና ሃይማኖትን ተላብሶ አጥር በማበጀት ህዝባችንን እያባላው እንደሆነ የየቀኑ ዘገባዎች ይመሰክራሉ። በየክልሉ የምንሰማው ለአማራ ህዝብ እንታገላለን፤ ለኦሮሞ ህዝብ እንሞታለን፤ ለትግራይ ህዝብ ነው የሞትነው ዛሬም ህግ ካልተከበረ ህግ የሚከበርባት ሃገር እንድትኖር እናረጋለን በማለት በየጎጣችን እንደ አውራ ደሮ እንጮሃለን። ይህ በታኝ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። ዛሬ ክላሽን ይዞ አካኪ ዘራፍ ማለት ጀግንነት አይደለም። ረሃብንና ድንቁርና ለማስወገድ መታገል እንጂ። ያንተ ያንቺ ኦሮሞ አማራ ትግሬ ሃረሬ ወዘተ መሆን ለነጩ ዓለም ደንታ አይሰጠውም። በወል ስም ነው የምንታወቀው “ጥቁር ህዝቦች”። አውቃለሁ አንዳንድ ሃበሾች ጥቁሮች አይደለንም እንደምትሉ። ያው ግብጾች አፍሪቃ ላይ ተቀምጠው አፍሪቃዊ አይደለንም እንደሚሉት ነው። ያልሆኑትን ሆንኩ የሚል የቀን ቅዥት! ኑሮአችንን ያጣፍጥ ይመሰል መቀላመድ!
    በመሰረቱ የአማራ ህዝብም ሆነ ሌላው የዛሬ 100 ዓመት በሆነ የፓለቲካ ግብግብ የዛሬው ትውልድ ሊጠየቅ አይገባም። የሆነው ሆኟል። ያለፈን የፈጠራና እውነትነት ያለውን የበደል ክምር በመርሳት ወደፊት መራመድ ብልህነት ነው። ግን እንደ ወያኔ ያለ አፍራሽ ድርጅት ራሱ የሰራውንና የሚሰራውን ግፍ ለመሸፈን እንደ አኖሌ አይነት ሃውልት ሲያቆምልን እንደ መስቀል አዶኮብሬዎች እሳት በልተን እሳት የምንተፋ ከሆነ ክጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። የአማራ ህዝብ በወያኔ ሃርነት ትግራይ ግፍ አልተፈጸመበትም የሚሉ ካሉ እውሮች ናቸው። ዛሬ ከቀያቸው ተፈናቅለው በየደጀ ሰላሙና በሜዳ ላይ የወደቁት ዜጎቻችን ሁኔታ ልብ ያቆስላል። በዓለም ፓለቲካም ሆነ በሃገራችን ጥላሸት ቀቢ የሰጣ ገባ ግብግብ ገዢዎች፤ ገራፊዎች፤ መዝባሪዎች፤ ገዳዮች በወረፋቸው አፈር ሲመለስባቸው አይተናል። የተንሻፈፈ ፓለቲካ ለማንም አይጠቅምም። እውቁ ኢትዮጵያዊ ሸህ ሁሴን ጅብሪል ሰለ ጣሊያን ወረራ አስቀድመው እንዲህ ብለው ነበር።

    ሥራቸው ባለጌ አህያ የሚበሉ
    ባሕር ወዲያ ማዶ ክፉ ሰዎች አሉ፣
    ሐበሻን ለመውረር ሐሳብ ያስባሉ
    የኋላ የኋላ መምጣት ይመጣሉ
    አምስት ዓመት ገዝተው ወዲያው ይሄዳሉ።

    እኔም ለዘረኞችና ለዘር ጥላቻ አናፋሾች የሚለው ይህን ነው።

    ሲመከር አይሰማ ለጠብ ይቸኩላል፤ ለዘሬ ቆሜአለሁ ብሎ ይደነፋል
    ቄሱን ከመቅደሱ ሼሁን ከመስጊድ ከልቡ ይንቃል
    ተው ተው ያሉህ ሁሉ ቀድመውህ ካለፉ
    አንተም ገለባ ነህ እሳት የሚያጋየው
    ሃገርና ህዝብን ክደህ የነደድከው።

    Reply
  3. ይሁኔ ጌጡ says

    January 22, 2019 09:40 am at 9:40 am

    ትምክሕተኛ ነን
    አንተ መመኪያ ከሌለሕ አርፈሕ ቁጭ በል
    —–
    አወ ነፍጠኛ ነን ጣሊያንን ቅስሙን የሰበርን ጠላትን ትቢያ ያስላስን
    አንተ ይሕ ካልጣመህ ከወያኔዎችና ከባንዳዎች ወገን ነሕ
    ————–

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule