• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“ቤ/ክናችን አደጋ ላይ ነች፤ አድኑኝ ትላለች”

December 26, 2012 09:47 pm by Editor 1 Comment

የዘመናት ታሪክ ባለቤትና ከትውልድ ወደ ትውልድ በመተላለፍ፤ ወደፊትም ለዘለዓለም የምትኖር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ የክርስቶስ ማደሪያ የምትባለው ዛሬ ኖሮ ነገ ለማይኖረው አምባ ገነንና ዘረኛ አገዛዝ መሣሪያ ሳትሆን ከተበደለውና መብትና ነጻነቱን ከተገፈፈው የኢዮጵያ ሕዝብ ጎን መቆም የቻለች እንደሁ ብቻ ነው። (ሙሉው ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. Abiy Ethiopiawi SegawiWemenfesawi says

    December 27, 2012 03:29 pm at 3:29 pm

    ይህችን የወያኔ ግለ-ሰብ የማያውቅ ካለ ያወጣችውንና የጻፈችውን ልሳን ሳይሆን የጻፈችበትን ልዩ የወያኔን ዓምድ በማየት ብቻ ማንነቷ ለማወቅ መሠረት ያስጥላል፡፡የኣዞ ዕንባዋን ያፈሰሰች በማስመሰልና የጅራፍ ጩኸቷን በማሰማት ተቆርቋሪ መስላ ቅንና ደግ አባት ኣባ ግርማ ከበደንም ሆነ መሪጌታ አለማየሁ ደስታን ወያኔ አደረገቻቸው????ከሥላሴ መልስ በኋላ ብድግ አድርጎ ፃፊ ያላት ይመስላል የያዛት አባዜ።ለማያውቅሽ እትዬ ፀደይ ጌታቸው የበግ ለምድሽን አውልቀሽ ዕውነተኛውን ሠይጣናዊ ገጽሽን ሕዝብ እንዲያውቀው የመረረ ትግል ከማድረግ ወደ ኋላ አንልም፡፡እነዚህ አባቶች እኔን በመልክ እንጂ በሥም እንኳ አያውቁኝም፦ምክንያቱም እንደማንኛውም የተዋሕዶ ልጅ ለክርስትናዬ ብርታት ወደ ሎንዶን ደብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን በተመቸኝ ሰንበት ነውና የምመጣው፦በየጊዜውም በጎ እና መልካም ተግባራቸውን እንጂ እትዬዋ የሚያወሩትን ፈጸሙ ሲባል አላየሁም አልሰማሁምም።እስኪ ያም ሆነ ይህ ሥም ከመጥራት ይልቅ ዕውነቱን ለማወቅ በሃቁ ላይ መጀመሪያ እንናገር፡፡
    እነዚህ ሁለት አባቶች ለኢትዮጵያችን ብለው፦
    ፩ ቤተክርስቲያናችን አይሸጥም ያሉ ናቸው፡፡የሎንዶን ሥላሴ ቤተክርስቲያንስ ኪራይ ባለመክፈላቸው ምን ሊደረጉ ነበር?የጉጅሌዎች ምሽግ በቄሶች ሥም የሚደረገውን ።
    ፪ ኣቶ ገብረ መድህን ከኢትዮጵያ ሲኖዶስ ብፁዕነትን ዘርፈው ለሃያ ዓመታት ሲንሰራፉ የዲያብሎስ ሥማቸውን በቅዳሴ ኣንጠራም እንዳሉ፡፡የአለቃ አያሌውን ግፍ ልብ እንበል።
    ፫ ኣጋዚን ሲታገሉ ለወደቁ ሁሉ ቤተክርስቲያናዊ ኣገልግሎት የሰጡ የዋልድባንም ግፍ ኣብረው የተጎነጩ ናቸው።የገዳማትን ማፍረስ በመቃወም ድጋፍ ያደርጉ ናቸው።
    ፬ የስደተኞች እና የችግረኞች መጠለያ ናቸው፡፡ይህ ሁሉ በጎ ሥነ-ምግባር የተፈጸመው በነዚሁ አባቶች ጠንካራ አስተዳደር ነው፡፡እናስ?????
    ለዚህም ነው የግለሰቦቹን ጥንካሬ የተረዱት እነ ወ/ሮ ፀደይ ጌታቸው እና አብረዋቸው በቤተ-ክርስቲያናችን ቅጥር ግቢ ዘወትር እሁድ እሁድ እየመጡ ጡንቻቸውን የሚያሳዩት ቤተክርስቲያኒቱን ፍጹም አዋርደው እንደተራ አዳራሽ የሚበጠብጡት::በነገራችን ላይ ይህ አደጋ ያንዣበበው በሎንዶን የተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ብቻ ሳይሆን በጀርመን በአሜሪካ በብዙ የኤሮፕ ከተሞች ጭምር በመሆኑ በመላው ዓለም በኢትዮጵያውያን ላይ የመጣ የጉጅሌው ተልእኮ መሆኑን በደንብ ጠንቅቀን እናውቃለን:-ለዚህም ነው ሐቁን ለማጋት በሰዎቹ ላይ ከመነጋገር በጉዳዮቹ ላይ የምናነጣጥረው::ሞኝሽን ፈልጊ ወ/ሮ ፀደይ በኢሐፓ ሥም መነገድ አክትሟል::የማትታወቂ መስሎሽ እንደእነ እንቶኔ መልመጥመጥ አይቻልም ጊዜው አክትሞበታል ተመሳስሎ መግደልና ማስገደል።

    ለማንኛውም እግዚአብሔር መለካሙን ያሳይሽ ዘንድ እንጸልይልሻለን::
    ኩሉ: አመክሩ: ወዘሠናይ: አጽንዑ፨
    ሁሉን: መርምሩ: መልካም: መልካሙ ንም :አድርጉ።
    ለልቦናሽ ግንዛቤ ለእንዳንቺ ዓይነት ላሉ ይህን የሥነ-ግጥም እለግሳለሁ።
    … በተለይ የተቃዋሚውንም ሆነ የሚታገሉትን ወኔ የሚሰልቡ
    ተከታታይ የቁጭ-በሉ ትያትርን በማሳየት የተግል አቅጣጫ ጠምዛዦች
    ፊልሞችን በወሲብ እያስታከኩ በመቅረጽ በርካሽ የሚያሰራጩ
    ከሕንድና ከቻይና መጥተው በሚታገዙ ርካሽ ቀራጮች
    በዕፅ በበለጸጉ አንዳንድ የጃማይካ ደላላ ኢትዮጵያዊነትን የደረቡ ጉደኞች
    ባጠቃላይ ኢትዮጵያን ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ነፃነቷን የሚሰርቋት ሁሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ እያንዳንድችሁን ጠንቅቆ ያውቃልና ማንነታችሁን ብትደብቁ ይሄውና ፈተናው::
    ለኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች::

    ባንዳ ላይ ይትፉና!!!
    ፨፨፨፨፨፨፨፨፨
    የምን ጠጋ ጠጋ የምን ልጥፍ ልጥፍ:-
    የምን መተሻሸት የምን ውትፍ ውትፍ::
    የምን መልመጥመጥ ነው የምን ደፋ ቀና:-
    የሚፈሰው ደሙ መቼ ደረቀና::
    ድንጋይ ያቀበሉ ስንሞት ትናንትና:-
    እስኪ ዛሬ ያሳዩን ባንዳ ላይ ይትፉና::
    እኮ ምን ተገኝቶ አጨብጫቢዎቹ
    በዚህ በዚያ ገብተው እዚህ ተከማቹ???
    ይቅርታን ነፍገው ሕዝብን እንደናቁ
    እንዴት ባደባባይ ለመታየት በቁ?????
    ቀረ’ኮ ይሉኝታ ቀረ’ኮ መደበቅ:-
    በጉጅሌ ጉያ ሕዝብ ላይ መሳለቅ::
    ባለለምድ ጉጅሌ እኛን የሚመስሉ
    ማታ ከገዳይ ጋር አብረው የሚበሉ
    ምን እንዳደረጉን ሕዝቡ እያወቀ
    እንዴት ባንዲት ጀንበር ግፋቸው ተፋቀ???
    ዛሬም እነሱን አይተው የሚጨማለቁ
    እንደ ፀደይ ያሉ እውነቱን እንዲያውቁ:-
    ድንጋይ ያቀበሉ ስንሞት ትናንትና:-
    እስኪ ዛሬ ያሳዩን
    ባንዳ ላይ ይትፉና::

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule