የርዕሰ አድባረት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን አሜሪካ በሳውዲ አረቢያ ባለው በኢትዮጵያውያ ወገኖቻችን ላይ በሚደርሠው ኢሰብዓዊ አሣዛኝና ዓሠቃቂ መከራና ሞት እንቃወማለን:: (የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about “አቤቱ እንዳንጠፋ አድነን”
Opinions
ሁለተኛ ዙር ሰልፍ በኑረንበርግ ጀርመን
እ.ኤ.አ. ቅዳሜ ኖቬምበር 23, 2013 ዓ.ም. በጀርመን ኑረንበርግ ከተማ የኢትዮጵያ ህዝብ አብዮታዊ ፓርቲ ኢሕአፓ ያዘጋጀው ሰልፍ ተካሄደ።በቅርቡ የሳዑድ አረቢያ መንግስትና ዜጎች በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸሙትን እና አሁንም እየፈፀሙ የሚገኘውን ዘግናኝና ኢሰብዓዊ ድርጊት ለማውገዝ ቁጥራቸው ከ400 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ የጀርመን ከተሞች የተገኙ ሲሆን በዕለቱ በኢትዮጵያውያን ላይ ይፈፀም የነበረውን ዘግናኝ ድርጊቶች ፎቶ የያዙ በራሪ ወረቀቶችን በመበተን ኢትዮጵያውያን የሚገኙበትን አሰቃቂ ሁኔታ ለአለማቀፍ ማህበረሰብ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራም ተሰርቷል። ከዚህ ጎን ለጎን የወያኔ አስተዳደር በቅርቡ ሰማያዊ ፓርቲ ይህንን የሳዑዲ መንግስትን ድርጊት ለማውገዝ በአዲስ አበባ የጠራውን ሰልፍ በኃይል መበተኑን የሰልፉ ታዳሚዎች በተለያዩ መፈክሮች የተቃወሙት ሲሆን በሰልፉ … [Read more...] about ሁለተኛ ዙር ሰልፍ በኑረንበርግ ጀርመን
Photoshopping the good doctor
According to Tigrai on line web site that published it the good Dr. is welcoming our deportees from Saudi Arabia. As you can see there are lots of problems with this assertion. It just looks like the people he is welcoming don’t seem to be aware of the presence of such a high ranking official, the future Prime Minister in their midst. The good Dr. seems to have landed from out of nowhere. Is it possible he was in charge of keeping the line moving in an orderly manner, if so does he moonlight as … [Read more...] about Photoshopping the good doctor
በቃ ብለን በጋራ እንነሳ
አኛ ኢትዮጵያዉያን በዚህ ዘመን በተለያዩ ሀገራት በስደት ተበትነን ለዚህ ታላቅ {ብሄራዊ} ዉርደት ለመብቃት የቻልነዉ ሀገራችን ኢትዮጵያ ለእኛ ለልጆችዋ የምታንስ ሆና ሳይሆን የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ዕጦት የፈጠረዉ ችግር መሆኑን የምታዉቁት ይመስለኛል ። ኢትዮጵያ ሀገራችን ብዙ የሰዉ ጉልበት፣ የተለያየ የዐየር ፀባይ የአለዉ መልክዐ ምድር የሚገኝባት በመሆኗ በህዝብ የተመረጠ ዲሞክራሲየዊ መንግስት ተመስርቶ መልካም አስተዳደር ቢሰፍን በአጭር ጊዜ ዉሰጥ አለምን የሚያስደምም የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ እንኳን ለእራሷ ዜጎች ስራ መፍጠር ቀርቶ የሌላ ሀገር ዜጎችንም መርዳት የሚያስችል አቅም መገንባት እንደምትችል ኢትዮጵያን ተዘዋዉሮ ያያትና የሚያዉቃት ይመሰክራል። (ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about በቃ ብለን በጋራ እንነሳ
Open Letter to Ethiopian Foreign Minister
Re: Abuse of Ethiopian migrant workers in Saudi Arabia Center for the Rights of Ethiopian Women (CREW) is concerned about the recent abuse of Ethiopian migrant workers in Saudi Arabia, especially the reported torture, abuse and rape of Ethiopian women. CREW is a non-government, non-profit, non-partisan, human rights and peace organization established to promote the social, economic and legal rights of Ethiopian women in Ethiopia and worldwide. One of the objectives of the organization is to … [Read more...] about Open Letter to Ethiopian Foreign Minister
በሳዑዲ አረቢያ የደረሰው ግፍና መሠረታዊ ችግራችን
ዘግናኙ የስደተኛ ኢትዮጵያዊያን ግፍ በሳዑዲ አረቢያዊያን እጅ፤ ከፊታችን ተደቅኗል። ሁላችን በያለንበት፤ “ለምን? ምን አደረግን? መጨረሻው ምንድን ነው? መቼ ነው ይኼ ሁሉ የሚያበቃው?” እያልን እርስ በርሳችን እየተጠያየቅን ነው። እኛ ወደ የምንፈልገው መንገድ ካልገባን፤ ሌላ ሊይስገባን የሚችል ኃይል የትም የለም። በሳዑዲ አረቢያ የተደረገውን ኢሰብዓዊ ድርጊት፤ ሁላችን ኢትዮጵያዊያን በግል በራሷና በራሱ እንደተደረገ በደል አድርገን ወሰደነዋል። ተገቢም ነው። ኢትዮጵያዊያን እንደ ትቢያ ተረገጥን፣ ተዋረድን፣ ተገደልን። እናም አንድ ነገር ማድረግ አለብን። ሀገራዊ መልስ ሠጪ መንግሥት የለንም፤ ሀገራችንን የሚወክል መንግሥት የለንምና። እኛ ግን በኢትዮጵያዊነታችን ኢትዮጵያዊ ኃላፊነት አለብን። ኃላፊነታችን እስከምን ደረስ ነው? የሚለውን በዚህ ጽሑፍ እቃኛለሁ። በሳዑዲ አረቢያ … [Read more...] about በሳዑዲ አረቢያ የደረሰው ግፍና መሠረታዊ ችግራችን
HOW LONG DOES THE ETHIOPIAN SOCIETY TREAT JUST SYMPTOMS AND NOT THE ROOT CAUSE?
Extremely Upsetting! These past few days we Ethiopian people have been screaming our lungs out en mass all around the world in almost all continents - even in Saudi Arabia itself and Beirut - protesting the inhumane acts being deliberated on our fellow citizens. Needless to say, the only country that crashed the attempts to protest against this crime on humanity is Ethiopia herself. In my half a decade years stay in the U.S. I have never seen or heard a gathering this big and a movement this … [Read more...] about HOW LONG DOES THE ETHIOPIAN SOCIETY TREAT JUST SYMPTOMS AND NOT THE ROOT CAUSE?
Shame on US!
‹‹የሳውዲ መንግስት በአገሩ የአሰሪና ሰራተኛ ህግ መሰረት እርምጃ የመውሰድ ሉአላዊ መብት እንዳለው እንገነዘባለን፤ ...>>/cf. Shimelis/ One can only be furious on what is going over there! - A clear case. Ethiopia is quasi a colonial region of the Saudis , by proxy of Ala Moudin’ s economic empire and de facto Power in alliance with TPLF! This Man, a dummy figure ( Shimelis divulges what they think behind closed doors, he talks exactly the opposite of what the Foreign Minister, Tewodros has (click here to read more) … [Read more...] about Shame on US!
ሠርግ በጥንታዊት ኢትዮጵያ እምነትና ባህል የሠርግ ሥነ ስርዓት
ይህች ጦማር ለሙሽሪት አክሊለ ብርሃን እና ለሙሽራው ድንቁ መንግሥቱ ጋብቻ በተዘጋጀው እራት ግብዣ፤ በከንሳስ ደብረሣኅል መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ቀርባ የነበረችውን ትምህርት የያዘች ናት። ወደ ጦማር ለመለወጥ ስዘጋጅ፤ ዓረቦች በወገኖቻችን ላይ የሚፈጽሙትን ግፍና በደል ሰማሁ፤ በአንድ ወቅት ባንድ ቤተሰብ ላይ ሞትና ሠርግ ባንድ ቀን ተፈጸሞ የደረሰባቸው ሁኔታ ተሰማኝ፤ ይህንንም በ፪ኛው አንቀጽ በ፭ኛው ገጽ ላይ ገልጨዋለሁ። ጦማሯ ሁሉንም ስለምትዳስስ ለሁሉም ቀርባ ሁሉም ቢያነባት ስለምትጠቅም ላንባቢ ትቅረብ የሚለው ሀሳብ ስለበዛ የቀረበች ናት። (ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about ሠርግ በጥንታዊት ኢትዮጵያ እምነትና ባህል የሠርግ ሥነ ስርዓት
የወያኔ ሴራና ግፍ ለማን አቤት እንበል??
ኢትዮጵያውያን ብዙ ጮኽን ያዳመጠን ግን የለም፡ ፡ ለሰው ጩኽን፤ ለፈጣሪ ጩኽን፤ ለመሬትም ጮህን፤ አንዳች ምላሽ በመሻት፤ ጩኽታችን ግን ለሠማይና ለምድርም ጮህን፤ ጩኸታችን ግን የቁራ ጩኽት ሆኖ ቀረ፡፡ የተፈረደብን የመከራ ዘመን ከማለቅ ወይ ከመገባደድ ይልቅ እየጨመረ ሄደ፡፡ በግልፅ የሚታየውን ችግራችንን፣ ከፊታችን ሳይቀር የሚነበበው ጉስቁልናችን፣ ሚሊዮኖችን ምርኮኝ ያደረገ ርሃባችን፣ ፀሐይ የሞቀው የርስበርስ ፍጅታችንን ደመናን ቀርቶ የጎጇችንን ጣሪያ ማለፍ የተሳነው ምህላና ፀሎታችን ብዙዎች በየቀኑ ሽቅብ የምንረጨው እንባችን፤ ሁሉም በማንም ዘንድ ተሰሚነት አላገኘም፡፡ አሁንም ለቅሶና ዋይታችን ተባብሶ እንደቀጠለ ነው ሲባል።አሁንማ ማን የማይጮህ አለ? ሁሉንም የሚያስጮኸው ግን አንድ ነገር ነው፣የወያኔ … [Read more...] about የወያኔ ሴራና ግፍ ለማን አቤት እንበል??









