የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ለዚህ ተተኪ ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርዓያነት ማውረስ አስፈላጊነት ስላመንኩበት ስለ እርቅና መግባባት ለመሟገትና ፋና ወጊ ሚና ለመጫወት የዜግነት ሃላፊነቴን ጀምሬያለሁ። ሰዎች እርቅን የተለያዬ ትርጉም እንደሚሰጡት የ65Percent.org ድረ-ገጽን ከጀመርኩበት ከዚህ አመት አጥቢያ አንስቶ እየተረዳሁ ነው። ድረ-ገጼን ከመጀመሬ በፊት ከ16 ኢትዮጵያውያን ጋር በፓልቶክ የፖለቲካ መወያያ ክፍሎች የሃሳብ አሰሳ አድርጌያለሁ። ከአሰሳው እንደተረዳሁት ስለእርቅ እና ፖለቲካዊ መግባባት በቂ የሚዲያ ሽፋንም ሆነ ውይይት አልተደረገም። ለአገራችን የፖለቲካ ሁኔታ ከትጥቅ ትግልና ከአመጽ የላቀ አማራጭ አለን፦ የእርቅና መግባባት አማራጭ። በዚህ አጭር ጽሁፍ ሰለፖለቲካዊ እርቅና መግባባት በጽንሰ ሃሳብ ደረጃ ጥቂት አጠቃላይ … [Read more...] about የእርቅ ቀመር/ፎርሙላ
Opinions
Ethiopia Anew: A Call to Oromo Ethnic People
This is a follow up to my previous article entitled: Ethiopia Anew: A Call to Amhara Ethnic People. One needs to read first my recent articles entitled: Wholesome Ethiopiawinet: Unity & Beyond and its background Ethiopia Anew: The 10 Theses in order to understand the gist of this article. Accept Our Heartfelt Identification with You You have a choice to hear and accept those of us who are standing in the gap to agree with your pain (means confess in Greek); change our thinking about you … [Read more...] about Ethiopia Anew: A Call to Oromo Ethnic People
Messob Ethiopian Restaurant in Little Ethiopia selected as Small Buisness of the Year in California!
Messob Ethiopian Restaurant has been selected as Small Business of the Year in the State of California by the California State Assembly. Messob Ethiopian Restaurant was selected by District 50 State Assembly member Richard Bloom. Messob Ethiopian Restaurant is one of 80 small businesses selected for 2014 from 3.3 million businesses in the State of California. The ceremony will be held in Sacramento on June 16. Please click here to read the letter confirming the honor. … [Read more...] about Messob Ethiopian Restaurant in Little Ethiopia selected as Small Buisness of the Year in California!
Oromo communities protest in Europe
Oromo community from different places in Europe protests against The Ethiopian regime (EPRDF) TPLF SECURITY FORCES on master plan of city expansion around Finnfine and killing oromo students non violent citizen in Ethiopia on 9th May 2014 in Oslo Norway. An Oromo community rallies at the Oslo Norway to raise awareness for the recent clashes between the Ethiopian government military and Oromo students. Ethiopian students from universities, colleges, and high schools organized peaceful protests … [Read more...] about Oromo communities protest in Europe
ኢትዮጵያዊነት – ክፍል አንድና ሁለት
ኢትዮጵያዊነት በተቃርኖ የተሞላ የግሳንግስ ስብስብ አይደለም። ኢትዮጵያዊነት የወጪት ሰባሪዎች ትግል፣ ለኔ በገሌ ነው ባዮች ምክር አይደለም። ኢትዮጵያዊነት በበግ ጸጉር ቡክርናውን እንደቀውማው ያዕቆብም ( "አታላይ ማለት ነው") አይነትም አይደለም። በጎሳ አሽክላ ተተብትበን፣ በቂም ቆመን፣ ጭረት አመርቅዘን ቁስል አርገን ፣ የዛሬ ውድቀታችንን ፣ የዘምን ምክነት አስመስለን፣ ላለመቻላችን መወጣጫ፣ ላለመቆማችን የ ምክንያት መቆናጠጫ ብንፈልግ ፣ ካለፈ ጥፋትም ሆነ ሕዝብ ካለፈለት እውነት ጀርባ መዶለታችንን እስካልተውን ፣ የድርሻችንን ለመወጣት ታጥቀን እስካልተነሳን ድረስ ፣ ትግላችን እንደ እስከ ዛሬው "ለ አፈ ግም አፍንጫ ድፍን ያዝለታል" ሆኖ ስለመቀጠሉ አዋቂ መሆን አይጠይቅም። የፕለቲካ ድርጅቶች መግለጫና ትርጉም የ-ወያኔው ስርዓት እንደ ወየነ 40 ዓመት ሞላው። እኛም የዚህ … [Read more...] about ኢትዮጵያዊነት – ክፍል አንድና ሁለት
የወያኔ ጥላቻ ፍሬ
ወያኔ ለትግራይ ሕዝብ ሀብትንና ብልጽግናን አመጣ ብለው የሚያምኑ ሰዎች ብዙ ናቸው፤ ወያኔ የሥልጣን ወንበሩ ላይ በመውጣቱ ትግሬዎች ሁሉ አልፎላቸዋል ተብሎ ይታመናል፤ በተለይ በአውሮፓና በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዚህ ላይ የጠነከረ እምነት አላቸው፤ በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ውጭ ብዙ ውይይትም ይሁን ንትርክ ይደረጋል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ግን የተፈራ ርእስ ነው፤ ውስጥ-ውስጡን እንጂ አደባባይ አይወጣም፤ ይህንን ጉዳይ በኢትዮጵያ ውስጥ አደባባይ ለማውጣት ጊዜው የደረሰ ይመስለኛል፤ አረጋዊ በርሄ፣ ገብረ መድኅን አርአያ፣ አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ አብርሃ ደስታ (አሥር ቢሞሉልኝ ደስ ይለኝ ነበር!) እየደጋገሙ ቢያነሡትም ሌሎች በቁም-ነገር የተቀበሉት አይመስልም፤ ሕዝቡ ግን በራሱ መንገድ እየተናገረና ምስክርነቱን እየሰጠ ነው፤ በመቀሌ የተሠራውን የመኳንንት መንደር ሕዝቡ አፓርቴይድ ብሎ … [Read more...] about የወያኔ ጥላቻ ፍሬ
A Mothers’ Day Tribute to Ethiopian Women
We want to take a moment to express our outrage about the abduction of hundreds of Nigerian school girls. In solidarity with Nigerian mothers on this Mother’s Day, we say, BRING BACK OUR GIRLS! We also wish all women around the world to have a peaceful Mother’s Day. To all Ethiopian women at home and in the Diaspora, we pay tribute to your courage, struggle for freedom, equality and justice. For generations, Ethiopian women have played major roles in their society. They are the center of the … [Read more...] about A Mothers’ Day Tribute to Ethiopian Women
Ethnic Politics is No Other Than Institutionalizing Racism
This article is intended to reach out to innocent citizens who might have been confused with political propaganda and underestimate the negative consequences of ethnic politics. It is to remind fellow citizens, as a concerned and responsible citizen that we need to take measured steps in our effort to support political parties. Simply stated people’s major interest is to have peace and equal opportunities in their own country. The interest of political elites is different, more than anything; it … [Read more...] about Ethnic Politics is No Other Than Institutionalizing Racism
በሬየን አልሸጥም – አጭር ወግ
አዲሱን (የነበረውን ግን ሰሞኑን የሾረውን) የ"ኦሮሞ ወጣቶች" ግድያ። በነገራችን ላይ ለምንድን ነው "የኢትዮጵያ ወጣቶች " የማንለው? ማለት ስለማንፈልግ? ወይስ ብንል ባንል ምን ይጠቅማል (ምንስ ይጎዳል በሚል ሃሳብ?) ሁለቱንም ያዙልንና እንቀጥል። ሰሞኑን አምቦ ላይ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ ወዳጆች "ልጅ ሄኖክ በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ነገር በል እንጂ "ጠላቶች ደሞ" አንተ ምንትስ አማራ አሁን አማራ ቢሆን ኖሮ ይሄ ሁሉ መከራ የደረሰበት አምሳ ገጽ ጽፈህ፣ ነገሩን ለውጠሕና ለጥጠህ ባቀረብከው ነበር ''የሚሉ መልዕክቶችን አስቀምጠውልኛል። እኔም እንደ ለገዳዲ ሬዲዮ "ጦማሪዎች ሆይ ምልእክታችሁ ደርሶኛል ለሁሉም እንደነገሩ ለመመለስ እንሆ -- " በነገራችን ላይ አማራ ስለመሆኔ እኔ በበኩሌ እርግጠኛ አይደለሁም፣ ቢያንስ እርግጠኛ እስክሆን ብትታገሱኝ ምን ነበረበት ( ስለ-ኔ … [Read more...] about በሬየን አልሸጥም – አጭር ወግ
የባዕዳን ምሁራን የግዕዝና የፊደሎቹን ዕድሜ ለማሳጠር ምን ያህል ደከሙ?
እንደ የቋንቋና የታሪክ አጥኚዎች እምነት የግዕዝ ቋንቋ ፊደላት ከካዕብ እስከ ሳብዕ እና እንደአስፈላጊነቱ ከዚያም በላይ ሆሄያት የተቀረጹት ከአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በኋላ ነው ብለው ለማሳመን ይጣጣራሉ፡፡ በማስረጃነትም በዐፄ ኢዛና ዘመነ መንግሥት ከ፫፻፳ወ፬-፫፻፴ወ፮ ዓ.ም. የነበረ ንጉሥ የመገበያያ የወርቅ ሳንቲም ላይ “ኢዛና ንጉሠ አክሱም” ተብሎ ለመጻፍ ተፈልጐ “አዘነ ነገሠ አከሰመ” ተብሎ የተጻፈበት ሳንቲም አግኝተናል ይላሉ፡፡ ይህ ሁሉ ነገርግን ካሉት ነባራዊ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ መረጃዎች አንፃር ሲታይ ሊታመን የማይችል ከመሆኑም በላይ በተለያዩ ተጨባጭ ምክንያቶች በእነዚህ አጥኚዎች ዘንድም የሆነ አንዳች ደባ እንዳለም የሚጠቁም ሆኖ ይገኛል፡፡ ፩. እንደሚታወቀው የግዕዝ ሆሄያት አደራደር ከአሌፋቱ ወይም ከአበገደው ሥርዓት ወደ ሀ ለ ሐ መው ለአጠናን እንዲያመች በሚል … [Read more...] about የባዕዳን ምሁራን የግዕዝና የፊደሎቹን ዕድሜ ለማሳጠር ምን ያህል ደከሙ?









