• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከአረብ ሃገራት ሰማይ እስከ ሚሊንየም አዳራሽ!

June 19, 2013 08:03 am by Editor 2 Comments

እኔን ያሰፈራኝ ጎርበጥባጣው መንገድ . . .  

ኢትዮጵያውያን በግብጽ . . .

ሰሞነኛ የማለዳ ወጌን ወደ እናንተ ላደርስ አንዱን አንስቼ አንዱን ስጥል አንድ ወዳጀ ስልክ ደውሎ በግብጵ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአባይን ግድብ ውዝግብ ተከትሎ አደጋ ላይ መሆናቸውን መረጃ ቢጤ አቀበለኝ ። በማስከተልም ከጥቆማ መረጃው ጋር በቀጣዩ ቀን ነዋሪዎች በነቂስ ሰላማዊ ስልፍ ለማደረግ እንዳቀዱ በመግለጽ እንዳነጋግራቸው መከረኝ ። መረጃ ለመሰብሰብ የሚረዱኝን ወንድሞች አድራሻ የሰጠኝን ወንድም አመስግኜ ወደ ሃገረ ግብጽ ካይሮ ደጋግሜ ደወልኩ። ከብዙ ጥረት በኋላ ግን የፈለግኩትን መረጃ ሙሉ በሙሉ ባላገኝም ያገኘሁትን ሰባስቤ ለተጨማሪ መረጃ የሚረዱኝን ተጨማሪ ስልክ ቁጥሮች ሰባሰብኩ። ያሰባሰብኳቸው መረጃዎች ግን ለኢትዮጵያ መጻኤ ህይወት እንድሰጋ እንድፈራ አድርገውኛልና ፈራሁ! ልቤ እንቢ እያለኝ ጥረቴን ገፋሁበት  . . . ” (ሙሉው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. Mammo says

    June 20, 2013 12:29 pm at 12:29 pm

    ሰላምታ ይድረስ ነብዩ ሲራክ በርግጥ ብዙ ብዙ ሊታዩና ሊታረሙ የሚገባ ብዙ እርማቶች ኣሉ ኣንዳንዴ ሳስበው በመንግስት ሆነ በተቃዋሚ ግሩፕ ያለውን እልክ ስመለከት እንኳን 93 ሚሊዮን ህዝብን ሰፈርን ለማስተዳደር ብቃት ያንሳቸዋል በርግጥ ሃገር የምታድገው ለማነው ለመጪው ትውልድ መልካምን ነገር ትቶ ለማለፍ ኣይደለምን? እስቲ ለ 50 ኣመት ምን ታቀደ ብለን ብንጠይቅ መልስ በርግጠኝነት ኣናገኝም. ይህን ያስባለኝ ዛሬ ላይ ለውስን ሰዎች ኪስ ማሙያ ተብሎ ንዑህ ዜጎቻችን ለኣረብ ግርድና ተዳርገዋል እየተዳረጉም ነው ያለው በቅርቡ በወጣው ለቤት ፈላጊዎት መስፈርት ከውስጥ ኣዋቂ እዳገኘውት መረጃ በ አረብ ሀገር በተለይ ኩዌት የ ኢትዮጵያ ኢንባሲ ለዜጎቹ ምንም ኣይነት እርዳታ የማያደርግ ከመሆኑም ኣልፎ በስቃይ ያሉት ወደ ኢምባሲ መጥተው የይድረሱልኝ ጩኧት ሲያሰሙ ሜዳ ላይ እያደሩ እንደዜጋ ሳይሆን በጥላቻ በማመናጨቅ ከግቢ እያባረረ ዛሬ ላይ ግን ውሽቱን አዲስ አበባ ላይ ቤት ታገኛላችው በማለት መስፈርቱን የማያሙዋሉ ፡ የአዲስ አበባ ነዋሪ ያልሆኑትን ጭምር ለኮንደሚኒየም በማለት ከያንዳንዱ ወደ 45 ሲባዛ 2.50 ዶልላር 112.50 USD ከንዚህ ሚስኪን ድሃ ወገን ላይ በመውሰድ ላይ ይገኛል እኔ ባለሁበት አካባቢ እንደሰማሁት ለ ዲያስፖራ 40/60 ገና እንደሆነ ነው በዚህ ዙርያ ይበልጥ የምታውቅ ከሆነ ያላግባብ ድሃው ወገን አንዳይዘረፍ ማሳሰብ ኣልብን በማለት ዕሁፈን ልቋጭ ችር ይግጠመን

    Reply
  2. Atse Tewodros says

    June 20, 2013 07:11 pm at 7:11 pm

    ከ ጉያችን የዎጣው ትልቁ ጠላታችን ዎያኔ፥ በየመንግስት መስሪያ ቤቱ የራሱን ቡችሎች እያሰማራ ብዙሃን የተማሩ ዎጣቶችን ለ ጎዳና አና ለስደት መዳረጉን ያቁም፥

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule