• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አቶ መለስ ዜናዊ የ2012 ታላቅ ኢትዮጵያዊ ይሁኑን?

January 6, 2013 11:30 am by Editor 2 Comments

በ2012 በኢትዮጵያውያን ትዝታ ውስጥ በጉልህ የሚታወሰው የአቶ መለስ ዜናዊ ህልፈተ ህይወት ነው። አቶ መለስ በጠና ታመዋል የሚለው ዜና ተንጠባጥቦ መሰማት ከጀመረበት ከጁላይ 15 ጀምሮ በኢትዮጵያ የፓለቲካ ምህዳር ውስጥ ከፍተኛ መናወጥ ተጀመረ። ነዉጡ አላቆመም። አሁንም ቀጥሏል። (ሙሉው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions

Reader Interactions

Comments

  1. በለው ! says

    January 7, 2013 06:51 pm at 6:51 pm

    ዋይ! ዋይ! ከታች ወደ ላይ ! አለች አልቃሽ
    ሰውዬው ታንክ ተደግፈው እንዳነበቡ፣
    ለአካባቢው መብራት ለዓለም እንዳሰቡ
    በሱዳን እና በሱማሊያ ጉዳይ ሲጭኑ ሲያወርዱ
    እቤታችን ኖረው እኛን ሲያዋርዱ
    አንድ ቀን እንኳ ቀበቷቸውን ሳይፈቱት
    ህዝብ እንደመረረው አውቀው ስኳር አስልሰውት
    በቀን ሶስቴ ሳይሆን ፳፩ ዓመት በልተው አባልተውት
    ተጠቀለሉ አሉ ራቅ ብለው ሄደው ሁሉንም ትተውት !
    “ተተኪ መኖሩን ባወቀ ሞት እንዲህ ባልተጨነቀ” አቤት ሙሾ! አቤት ግጥም! አቤት እረግዶ! አቤት የባህል ደረት ድለቃ! ይቺ ነች የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ሀገር…እርሳቸው በ፳፩ ኣመት ቆይታቸው ሱካር ቀምሶ የማየውቀውን አላሱት ኃይለመልስ ጤፍ በልቶ የማያውቀውን በተሾሙ በ፻ ቀናት ፈጠሩ።የዋጋ ንረቱን አባባሱብን ሲሉም ተሳለቁ ፓርላማውንም ሀገሪቱንም አላገጡበት…ይህ የሁለቱ ጠ/ሚኒስትሮች አባባል ሕገ መንግስታዊ ስለሆነ የመቀበል ግዴታ ነው። ሕገመንግስቱ ሕዝቡን አንዳንድ ቦታ እንደዓሳ በባሕር…. እንደአዕዋፍ በዛፍ የሚኖር ያደርገዋል ? በአውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር አዲስ አበባ ምርጥ ከተማ ሆነች አሉ !ታዲያ ይቺን ‘ባህላዊ ደርት ድለቃ’ ለማየት ቱሪስት ፍልሰቱ ጨመረ የቱሪዝም ክላስተር በመስቀል አደባባይ ወይም በስታዲየም “ከሺህ ጋብቻ” “ከታላቁ ሩጫ””ከብሔር ብሔረሰብ መፈንጫ” ቀጥሎ “የኢህአዴግ ማላገጫ” “የህዘቦች ማሽሟጠጫ የለቅሶ ቀን'” ሊታወጅ ነው ሥራ ፈጠራና “የመድፈር ታላቁ ራዕይ” ማለት ይህ አደለምን ? ? ?
    ዕውቀት ከአእምሮው የዘለቀለለት
    ውበት ከዓይኑ ሽፋን (ከቅንደቡ) የፈለቀለት
    ንግግሩ ጣፋጭ እርዕቱ አንደበት !?
    በናቋት ባንዲራ ተጠቀለሉባት!!
    ያላየህ አንተ ነህ ኢትዮጵያ ሚስጥር ናት። በለው!

    Reply
  2. ESKEMECHE says

    January 9, 2013 06:44 am at 6:44 am

    . . .

    ቆርጦ እንደገደለን
    በሉ እስኪ ቅበሩት
    እሱም ሰው ነውና
    በሉ ይግባ መሬት!
    . . .
    . . .
    በነቂስ ተቆጥሮ
    ባዋጅ ተመንጥሮ
    ሙሾ ተወርዶልህ
    አልቃሾች ተቀጥረው
    በል እንኳን ተሸኘህ
    አንተም ሙት እንደሰው።
    በሉ ወገኖቼ
    ቅበሩት ምሳችሁ
    ባኖ እንዳይነሳ
    ደንጋዩን ጭናችሁ
    እርግጡት መቃብሩን
    ባንድ ላይ ሆናችሁ!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ June 30, 2020 09:17 am
  • አገራዊ መድረክ ውጪ ድብቅ ውይይትን አንቀበልም June 17, 2020 06:57 am
  • ዴክሳሜታሶን! የኮሮና መድሀኒት June 17, 2020 06:49 am
  • የሰኔ 14ቱ ቀለበታዊ የፀሃይ ግርዶሽ በኢትዮጵያ! June 17, 2020 06:38 am
  • የግብፅ የአባይን ውሃ ብቻዬን ልጠቀም ግትር አቋም ድርድር እንቅፋት ሆኗል June 10, 2020 07:15 am
  • የቴድሮስ “ሥልጣን” – የመጨረሻው መጀመሪያ!? April 12, 2020 02:48 am
  • በብዛት የትግራይ ተወላጆች የሚጠቀሙበት የኤርትራ ስደተኛ ካምፕ ሊዘጋ ነው March 18, 2020 08:37 pm
  • እየተፈረካከሰ ያለው አንጋፋው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ March 18, 2020 08:09 pm
  • ኮሮና አዲስ ጉድ መዘዘ – ከቻይና በፊት በአሜሪካ ቁጥራቸው የማይታወቅ ሰዎችን ቀጥፏል March 16, 2020 11:41 pm
  • የኮንዶሚኒየም ቤቶች በደላሎችና በመመሪያ ሰጪዎች ኔትዎርክ እየተቸበቸበ ነው! ታከለ የት ናቸው? March 9, 2020 10:18 am
  • ኤርሚያስ ለገሠ ከባለአደራ ተባረረ March 9, 2020 08:09 am
  • ድፍድፍ ሲቀል ይንሳፈፋል፤ ምሁር ሲዘቅት ይመራል፥ March 7, 2020 11:24 pm
  • ኢትዮጵያዊ ምን ይመስላል? በምንስ ይመሰላል? March 7, 2020 10:29 pm
  • WHY I WROTE “MONEY, BLOOD AND CONSCIENCE” March 4, 2020 11:15 pm
  • አድዋ፤ የጥቁር ሕዝብ ድል! March 2, 2020 11:24 am
  • ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ (አባ ጎራው) March 2, 2020 11:12 am
  • የኦነግ ሁለት መልክና ሦስት ግብሮች – ቃርሚያው ኃይል ቅጥር ነፍሰገዳይ ሆኗል February 25, 2020 11:26 pm
  • በቡራዩ “የጃል ማሮ” ፎቶ ጨረታ አፈናከተ፤ “ቡራዩ ሆኖ ከሃዲን ማሞካሸት አይቻልም” ነዋሪዎች February 17, 2020 09:13 pm
  • “ዲቃላ” የፍረጃ ፖለቲካ በኦሮሚያ የኃይል አሰላለፉን እየቀየረ ነው February 13, 2020 11:58 pm
  • “ከዚህ በኋላ ማናቸውንም በወንጀል ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ አካላትን” አንታገስም – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ February 13, 2020 05:07 pm
  • “እኛ ማንም ተሳዳቢ እንዲመጣብን አንፈልግም” የጅማ ነዋሪ February 13, 2020 09:28 am
  • “ወላጆቻችሁ ሰላማዊ ሰልፍ በሕዝቡ ያስደርጉልን” – አጋቾች February 11, 2020 07:53 pm
  • “ወንጀል የፈጸመም ያስፈጸመም ተይዞ ለህግ ይቀርባል፤ ምርመራም ተጀምሯል” February 11, 2020 06:59 pm
  • ጃዋር ወደ መጨረሻው “የትግል” ስልቱ – አማራን ማበጣበጥ! February 10, 2020 11:54 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule